መነሻ ገጽ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ኢትዮ ኤሌትሪክ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል !!
ኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ኢትዮ ኤሌትሪክ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል !!

አጋራ
አጋራ

 

በአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና እየተመሩ በተጠናቀቀዉ አመት ከከፍተኛ ሊጉ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደግ የቻሉት እና በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት በርከት ያሉ አዳዲስ ተጫዋቾችን ማስፈረም የቻሉት ኢትዮ ኤሌትሪኮች የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀዋል።

የመጀመሪያው ፈራሚ ያለፉትን አመታት በኢትዮጵያ ቡና ቤት ማሳለፍ የቻለዉ የግራ መስመር ተጫዋቹ ሚኪያስ መኮነን ሲሆን ሁለተኛ ፈራሚ በመሆን ክለቡን የተቀላቀለዉ ደግሞ የቡድን አጋሩ አልአዛር ሽመልስ ሆኗል። እንደ ሚኪያስ ሁሉ ያለፈዉን አመት በቡናማዎቹ ቤት ማሳለፍ የቻለዉ እና ከዚህ ቀደም ለአዲስ አበባ ከተማ መጫወት የቻለዉ የመስመር ተጫዋቹ አላዛር ሽመልስ በአንድ አመት የስምምነት ዉል ወደ ኢትዮ ኤሌትሪክ ማምራቱ ተረጋግጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...