መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህርዳር ከተማ ዋና አሰልጣኙን በይፋ ሾሟል !
ባህርዳር ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ባህርዳር ከተማ ዋና አሰልጣኙን በይፋ ሾሟል !

አጋራ
አጋራ

 

የኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱን የፊፋ የቴክኒክ ኤክስፐርት መሆን ተከትሎ ከአሰልጣኛቸዉ ጋር በይፋ የተለያዩት ባህርዳር ከተማዎች አዲስ አሰልጣኝ መሾማቸዉ ተረጋግጧል።

ከዚህ ቀደም አዉስኮድን ፣ አማራ ዉሀ ስራን ፣ ወልቂጤ ከተማን እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ማሰልጠን የቻለዉ ደግአረግ ይግዛው የትዉልድ ከተማዉን ክለብ ባህርዳር ከተማ ለቀጣዮቹ ሶስት አመታት ለማሰልጠን ፊርማውን ማኖሩ ተረጋግጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...