ከቀናት በፊት ወደ ሲዳማ ቡና ለማምራት ከስምምነት ላይ መድረሱ ሲገለፅ የነበረዉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡደን አምበል ሽመልስ በቀለ ወደ ሀገር ቤት ተመልሶ መቻልን መቀላቀቀሉ ተረጋግጧል።
ያለፉትን አስር አመታት በግብፅ ሊግ ለፔትሮጀት ፣ ኤል መካሳ ፣ ኤል ጉና እና ENPPI ለመሳሰሉ ክለቦች መጫወት የቻለው ኢትዮጵያዊዉ አማካዩ ሽመልስ በቀለ ቀጣዮቹን ሁለት ዓመታት በመቻል ቤቶ ለማሳለፍ ፊርማዉን ማኖሩ ተረጋግጧልተ