By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አፄዎቹ ኢትዮጵያ መድንን ሲያሸንፉ ፤ ፈረሰኞቹም ሀምበሪቾ ዱራሜ ላይ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስሀምበሪቾ ድራሜየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንፋሲል ከነማ

አፄዎቹ ኢትዮጵያ መድንን ሲያሸንፉ ፤ ፈረሰኞቹም ሀምበሪቾ ዱራሜ ላይ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ቀን 10 ሰዓት ሲል በዋና ዳኛ ዳንኤል ግርማይ ፊሽካ በጀመረዉ የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በመጀመሪያዎቹ ደቂቃ ላይ ብልጫ መዉሰድ የቻሉት አፄዎቹ በ8ተኛዉ ደቂቃ ላይ ድንቅ ሙከራ አድርገዋል ፤ በዚህም ዩናታን ፍስሀ ከግራ መስመር ያሻማዉን ኳስ አጥቂዉ ጌታነህ ከበደ እንደምንም ተቆጣጥሮ ወደ ግብ ቢሞክርም አዲሱ ፈራሚ ሚሊዮን ሰለሞን ኳሱን ብሎክ አድርጎበታል።

በድጋሚ በከደቂቃዎች በኋላ በድጋሚ በመድኑ ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑራ ስህተት የተገኘዉን ኳስ አማኑኤል ለአቤል እንዳለ ቢያቀብለዉም ተጫዋቹ ኳሷን ሳይጠቀምባት ቀርቷል። ምንም እንኳን ያን ያህል ሙከራ ባያደርጉም በጨዋታ እንቅስቃሴ ግን መልካም የነበሩት መድኞች በ20ኛዉ ደቂቃ ላይ ከቅጣት ምት የመጀመሪያ ሙከራ ሲያደርጉ ፤ በድጋሚ ከደቂቃዎች በኋላ መድኖች በወገኔ ገዛኸኝ አማካኝነት ድንቅ ሙከራ ቢያደርጉም ኳሷ የግቡን አግዳሚ ነክታ ወጥታለች።

በዚህ ሂደት የቀጠለዉ እና ያን ያህል ሙከራ ያላስመለከተዉ መርሐግብርም ተጨማሪ እድሎች በሁለቱም ክለቦች በኩል ሳያስመለክት አጋማሹ ፍፃሜዉን አጊኝቷል ፤ ከዕረፍት መልስ በ55ተኛዉ ደቂቃ ላይ መድኖች አቡበከር ወንድሙ ለመሐመድ አበራ አቀብሎት ወደ ግብ በሞከረዉ ኳስ ግብ ለማስቆጠር ቢጥሩም ሳይሳካላቸዉ ቀርቷል።

- ማሰታውቂያ -

በተቃራኒዉ በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ቀይረዉ ወደ ሜዳ በመግባት የማጥቃት ሀይላቸዉን ለማጠንከር የሞከሩት አፄዎቹ ዉጥናቸዉ ሰምሮ በ68ተኛዉ ደቂቃ ላይ ግብ አግኝተዋል። በዚህም ተከላካይ ሚሊዮን ሰለሞን ጌታነህ ከበደ ላይ የሰራዉን ጥፋት ተከትሎ የተሰጠዉን ፍፁም ቅጣት ምት ጌታነህ ከበደ ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል። ግብ ካስቆጠሩ በኋላ በተደጋጋሚ ጫና ፈጥረዉ መጫወት የቀጠሉት አፄዎቹ በጨዋታዉ መገባደጃ 85ተኛዉ ደቂቃ ላይ ተጨማሪ ግብ አክለዋል ። በዚህም አፍቅሮት ሰለሞን ተቀይሮ ለገባዉ ናትናኤል ማስረሻ የሰጠዉን ኳስ ተጫዋቹ ወደ ግብነት ቀይሮ አፄዎቹ መርሐግብሩን ሁለት ለዜሮ በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችለዋል።

– ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀምበሪቾ ዱራሜን ሶስት ለአንድ በሆነ ዉጤት አሸንፏል ።

በዝናባማ መርሐግብር በተከናወነው እና ያን ያህል ሙከራዎችን ባልተመለከትንበት የምሽቱ ተጠባቂ ጨዋታ ሄኖክ አዱኛ ከቀኝ መስመር በኩል ያሻማዉን ኳስ ዳግማዊ አርአያ ለማግኘት በሚሞክርበት ወቅት ጥፋት መሰራቱን ተከትሎ የተሰጠዉን ፍፁም ቅጣት ምት በ29ነኛዉ ደቂቃ ላይ ዳዊት ተፈራ ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል።

ከግቧ መቆጠር በኋላ ወደ ጨዋታዉ የሚመልሳቸዉን ጎል ለማስቆጠር ጥረት ያደረጉት ሀምበሪቾዎች አጥቂዉ ቶሎሳ እየገፋ ገብቶ የነበረ ቢሆንም ነገር ኳሷን ከቀኝ በኩል ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢህንም ኳሷ ወደ ዉጭ ወጥታለች። ያን ያህል ሙከራ ባላስመለከተዉ የመጀመሪያዉ አጋማሽ መገባደጃ ወቅት 42ተኛዉ ደቂቃ ላይም በዕለቱ ድንቅ የነበረዉ ዳዊት ተፈራ ከቢኒያም በላይ ጋር አንድ ሁለት ተቀባብሎ ያገኛትን ኳስ በቀኝ በኩል በቀኝ እግሩ ወደ ግብነት በመቀየር የክለቡን መሪነት ወደ ሁለት ለዜሮ ከፍ ማድረግ ችሏል።

ከዕረፍት መልስ እንደመጀመሪያው አጋማሽ ሁሉ ሁለቱም ክለቦች የተጠራ የግብ ዕድልን ለመፍጠር ተቸግረዉ የተስተዋለ ሲሆን በተለይ ፈረሰኞቹ ተደጋጋሚ ኳሶችን ወደ ፊት ቢልኩም ዉጥናቸዉ ሰምሮ አደጋ ሳይፈጥሩ ቆይተዉ ነገር ግን በ75ተኛዉ ደቂቃ ላይ ቢኒያም በላይ ከታምራት እያሱ የተቀበለዉን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብነት ቀይሮ የፈረሰኞቹን መሪነት ወደ ሶስት ከፍ ሲያደርግ ፤ የጨዋታዉ መደበኛ ዘጠና ደቂቃ ተጠናቆ በጭማሪ ሰዓትም ሀምበሪቾዎች በቶሎሳ አማካኝነት ግብ አስቆጥረዉ ጨዋታዉ በፈረሰኞቹ 3ለ1 አሸናፊነት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ዮሴፍ ታረቀኝ ሁለት ፍፁም ቅጣት ምቶችን ባመከነበት ጨዋታ አዳማ ከተማ ከወላይታ ዲቻ ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ በተመሳሳይ ሲዳማ ቡና ከወልቂጤ ከተማም አቻ ተለያይተዋል !!
Next Article የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነጥብ ሲጥል ፤ ቡናማዎቹም በአሰልጣኝ ነፃነት ስር የመጀመሪያ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
English ArticleFasil kenemaCaf confederation cup

Late Fedy Arfaoui goal knocked out Fasil Kenema from CAF Confederation’s Cup

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 5 years ago
የጨዋታ ዘገባ | የጦና ንቦቹ እና አዳማ ከተማ ያደረጉት የዕለቱ የመጀመሪያ መርሐግብር በአቻ ዉጤት ተገባዷል !!
የጨዋታ ዘገባ | የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታም ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተገባዷል !!
​ታዋቂው የስፖርት ጋዜጠኛ አረፈ
“የፕሪምየር ሊጉን የመክፈቻ ጨዋታ በድል መጀመራችን ለቀጣዮቹ ግጥሚያዎቻችን ከፍተኛ ተነሳሽነትን የሚፈጥርልን ነው” ኤፍሬም ወንድወሰን /ኢትዮጵያ ቡና/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?