By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ዮሴፍ ታረቀኝ ሁለት ፍፁም ቅጣት ምቶችን ባመከነበት ጨዋታ አዳማ ከተማ ከወላይታ ዲቻ ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ በተመሳሳይ ሲዳማ ቡና ከወልቂጤ ከተማም አቻ ተለያይተዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችሲዳማ ቡናአዳማ ከተማወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ዮሴፍ ታረቀኝ ሁለት ፍፁም ቅጣት ምቶችን ባመከነበት ጨዋታ አዳማ ከተማ ከወላይታ ዲቻ ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ በተመሳሳይ ሲዳማ ቡና ከወልቂጤ ከተማም አቻ ተለያይተዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

– በዋና ደኛ ኢያሱ ፈንቴ ፊሽካ ቀን 10 ሰዓት ሲል በጀመረዉ እና ተመጣጣኝ የሚባል ፋክክር በተመለከትንበት የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ገና በመባቻዉ በ6ተኛዉ ደቂቃ ላይ ዲቻዎች ግብ ማስቆጠር ችለዋል ፤ በዚህም ዘላለም አባተ ከቀኝ መስመር በኩል ያሻገረዉን ኳስ አበባየሁ ቢስተዉም ከጀርባ የነበረዉ ብስራት በቀለ ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል።

በሂደት ወደ ጨዋታዉ እየገቡ ጥሩ የሚባሉ ዕድሎችን በቢኒያም አይተን አማካኝነት መፍጠር የቻሉት አዳማዎች በ33ተኛዉ ደቂቃ ላይ ድንቅ ዕድል አጊኝተዉ ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል ፤ በዚህም በዕለቱ ድንቅ የነበረዉ ቢኒያም ኳሷን እየገፋ ሳጥን ዉስጥ ከገባ በኋላ በመሳይ ነኮይ የተሰራበትን ጥፋት ተከትሎ የተሰጠዉን ፍፁም ቅጣት ምት ዮሴፍ ታረቀኝ ቢመታም ኳሷን አምክኗታል ።

በድጋሚ በ34ተኛዉ ደቂቃ ዘላለም ከቀኝ መስመር በኩል ወደ ሳጥን ኳስ አሻምቶ የነበረ ቢሆንም በነፃነት አግኝቷት ኳሷን አጊኝቷት የነበረዉ ብስራት ኳሷን ሳይጠቀሞባት ቀርቷል። በዚህ ሂድት በቀጠለዉ ጨዋታም አጋማሹ ሊጠናቀቅ ሲል ቢኒያም ፍቅሬ እና አድናን ረሻድ በፈጠሩት ሰጣ ገባ ሁለቱም በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥተዋል።

ከእረፍት መልስ በተመሳሳይ ግብ አስቆጣሪዉ ብስራት በቀለ በወላይታ ዲቻ በኩል በ51ኛዉ ደቂቃ ላይ ድንቅ ሙከራ አድርጎ የነበረ ቢሆንም ኳሷ ወደ ዉጭ ወጥታለች ፤ ከዚች ሙከራ በኋላም በድጋሚ የዲቻ ተከላካዮች ቢኒያም አይተን ላይ የሰሩትን ጥፋት ተከትሎ የተሰጠዉን ፍፁም ቅጣት ምት ዬሴፍ ታረቀኝ ዳግም ሳይጠቀምበት ቀርቷል።

- ማሰታውቂያ -

በጥሩ ፉክክር እየተሟሟቀ በቀጠለዉ የዕለቱ ጨዋታ በመጨረሻዎቹ ደቂቃ ላይ ዲቻዎች በኢዮብ ተስፋየ የግንባር ኳስ አማካኝነት ድንቅ ሙከራ ሲያደርጉ ፤ በድጋሚ አበባየሁ ሀጂሶ በ89ነኛዉ ደቂቃ ላይ ከሳጥን ውጭ አክርሮ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ኳሷ ለጥቂት ወደ ዉጭ ወጥታለች።

በዚህ ሂደት በቀጠለዉ እና ሊጠናቀቅ የዳኛዉ ፊሽካ በሚጠበቅበት ወቅት ግን በ97ተኛዉ ደቂቃ ላይ ከግራ መስመር በኩል የተሻማዉን ኳስ ቢኒያም አይተን እንደምንም ታግሎ ለሙሴ አቀብሎት ነፃ የነበረዉ ሙሴ ኪሮስ ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን አዳማ ከተማ በመጨረሻም አቻ ማድረግ ችሏል።

– በዕለቱ ሁለተኛ መርሐግብር ሲዳማ ቡና ከወልቂጤ ከተማ ጨዋታቸዉን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል ።

ምሽት 1:00 ሰዓት ሲል በተጀመረዉ እና ከተከታታይ ሽንፈቶች ለማገገም ወደ ሜዳ በገቡት ሁለት ክለቦች መካከል በተደረገዉ የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ከጨዋታዉ መባቻ አንስቶ ሲዳማዎች በንፅፅር የተሻሉ ሁነዉ የተመለከትናቸዉ ሲሆን ነገር ግን በሙከራ ረገድ ሲቸገሩ ተስተውሏል ።

በተቃራኒው ወልቂጤ ከተማዎች በጨዋታ እንቅስቃሴ ብልጫ የተወሰደባቸው ሲሆን በአጋማሹም አንድ ቀዳሚ ተጠቃሽ ሙከራ አድርገዋል በዚህም ከማዕዘን የተሻማዉን ኳስ በተደጋጋሚ የወልቂጤ ከተማ ተጫዋቾች ወደ ግብ ሞክረዉ የነበረ ቢሆንም ግብ ጠባቂዉ መክብብ እና ተጫዋችቾ ብሎክ አድርገዉት በመጨረሻም በዛብህ በረዥሙ አዉጥቶታል።

ያን ያህል ሙከራ ባልተመለከትንበት የምሽቱ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽም ሲዳማዎች በ22ተኛዉ ደቂቃ ላይ ከግራ መስመር በኩል ቡልቻ ሹራ ድሪብል እያደረገ ሳጥን ውስጥ ገብቶ በአስደናቂ ሁኔታ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም የግብ ዘቡ ፋሪስ ከግቡ ወጥቶ ኳሷን አምክኗታል።

እምብዛም ሙከራ ያላስመለከተዉ የመጀመሪያው አጋማሽ በዚህ ሁኔታ ፍፃሜዉን ሲያገኝ ፤ በሁለተኛዉ አጋማሽም ሲዳማዎች በተሻለ ማጥቃት ተፅዕኖ ለመፍጠር ሲጥሩ በተቃራኒው ወልቂጤዎች ደግሞ ወደ ኋላ አፈግፍገዉ በይበልጥ በመከላከል ሲጫወቱ ተስተዉሏል።

የጨዋታዉ ሰዓት እየገፋ በሄደ ቁጥር እየተቀዛቀዘ በቀጠለዉ የምሽቱ ጨዋታ በመጨረሻዉ ደቂቃ ላይ በወልቂጤ ከተማ በኩል ተመስገን በጅሮንድ ከቀኝ መስመር በኩል በቀጥታ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም መክብብ ደገፉ በአስደናቂ ብቃት ኳሱን አዉጥቷት በመርሐግብሩም ሁለቱም ክለቦች ግብ ሳያስቆጥሩ ጨዋታዉ 0ለ0 በሆነ አቻ ዉጤት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ድል ሲቀናዉ ፤ የጣና ሞገዶቹም ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል !!
Next Article አፄዎቹ ኢትዮጵያ መድንን ሲያሸንፉ ፤ ፈረሰኞቹም ሀምበሪቾ ዱራሜ ላይ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችሲዳማ ቡና

የጨዋታ ዘገባ | ሲዳማ ቡና የአመቱን የመጀመሪያ ድል አሳካ

hatricksport team By hatricksport team 5 years ago
ድሬዳዋ ከተማ “ተበድያለሁ” ሲል ምሬቱን አሰምቷል።
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 10ኛሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
የ2011 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
ሀዋሳ ከተማ ሀምበሪቾ ዱራሜን ሲያሸንፍ ፤ በተጠባቂዉ ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና አዳማ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?