By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ድል ሲቀናዉ ፤ የጣና ሞገዶቹም ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሀዋሳ ከተማባህርዳር ከተማየጨዋታ ዘገባመቻልሻሸመኔ ከተማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ድል ሲቀናዉ ፤ የጣና ሞገዶቹም ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ቀን 10 ሰዓት ሲል በዋና ዳኛ አባይነህ ሙላት ፊሽካ በጀመረው እና ተመጣጣኝ ፍክክር በተስተዋለበት የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ቶሎ ቶሎ ወደ ተቃራኒ የግብ ክልል በመድረስ አደጋ ለመፍጠር ሲጥሩ የተስተዋለ ሲሆን ፤ በዚህም ሀዋሳ ከተማ በ17ተኛዉ ደቂቃ ላይ በአሊ ሱለይማን አማካኝነት ሙከራ ማድረግ ቢችሉም ተከላካዩ ምንተስኖት ከበደ ኳሷን መልሷታል።

ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ በተቃራኒው ሻሸመኔ ከተማዎች በአሸናፊ ጥሩነህ አማካኝነት ሙከራ ቢያደርጉም ግብ ጠባቂዉ ፅዮን መርዕድ ተቆጣጥሮባቸዋል። በ36ተኛዉ ደቂቃ ላይ ደግሞ አሊ ሱለይማን ከተባረክ ሄፋሞ የተሻገረለትን ኳስ ወደ ግብ ሞክሮ ግብ ጠባቂዉ ሲመልስ በድጋሚ ያገኘዉ ተጫዋቹ ኳሷን ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል።

በመጠኑም ቢሆን ብሎጫ የተወሰደባቸዉ ሻሸመኔዎች አጋማሹ ሊጠናቀቅ ሲል በሀብታሙ ንጉሴ አማካኝነት አስቆጪ ሙከራ ማድረግ ችለዉ የነበረ ቢሆንም በ47ተኛዉ ደቂቃ ላይ ግን ተጨማሪ ግብ አስተናግደዋል። በዚህም በተመሳሳይ አማኑኤል ጎበና ያቀበለዉን ኳስ አሊ ሱለይማን ወደ ግብነት ቀይሮ የሀዋሳን መሪነት ወደ ሁለት ለዜሮ ከፍ አድርጓል ።

- ማሰታውቂያ -

ከዕረፍት መልስ በመጠኑም ቢሆን ተሻሽለዉ የተመለሱት ሻሸመኔዎች በ51ኛዉ ደቂቃ ላይ ከጌትነት ተስፋየ የተቀበለዉን ኳስ አሸናፊ ጥሩነህ ወደ ግብ ሞክሮ ግብ ጠባቂዉ ፂዮን ሲያወጣበት በድጋሚ ከደቂቃዎች በኋላ ገዛኸኝ ደሳለኝ ድንቅ ሙከራ ማድረግ ቢችልም ፂዮን ግን ኳሷን ተቆጣጥሯል።

በዚህም በ55ተኛዉ ደቂቃ ላይ በምንተስኖት አማካኝንት ግብ አስቆጥረዉ የተሻረባቸዉ ሻሸመኔዎች ከተደጋጋሚ ሙከራዎች በኋላ በ81ኛዉ ደቂቃ ላይ ግብ አስቆጥረዋል ፤ በዚህም አሸብሮ ውሮ ያሻማዉን ሷስ አጥቂዉ ስንታየሁ ወደ ግብነት መቀየር ችሏል ። ግብ ከተቆጠረባቸዉ በኋላ በቀሩ ደቂቃዎች ጫናቸዉን አጠንክረዉ የቀጠሉት ሀይቆቹ በጭማሪ ደቂቃ ላይ ከተደጋጋሚ ሙከራ በኋላ ሶስተኛ ግብ አስቆጥረዉ ጨዋታዉ 3ለ1 በሆነ ዉጤት በሀዋሳ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል።

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ የጣና ሞገዶቹ በቸርነት ጉግሳ ብቸኛ ግብ ተጋጣሚያቸዉን 1ለ0 በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችለዋል ።

ምሽት 1 ሰዓት ሲል በጀመሩ የዕለቱ ተጠባቂ ጨዋታ ሁለቱም ክለቦች በተደጋጋሚ ወደ ተቃራኒ ቡድን የሜዳ ክፍል በመድረስ አደጋ ለመፍጠር ሲጥሩ የተስተዋለ ሲሆን በና በመባቻዉም ባህርዳር ከተማ በፍራኦል አማካኝንት ከቆመ ኳስ ድንቅ ሙከራ ማድረግ ችለዋል።

የጨዋታዉ ደቂቃ እየገፋ በሄደ ቁጥር እምብዛም ሙከራ ባላስመለከተዉ ጨዋታ በ35ተኛዉ ደቂቃ ላይ ሀብታሙ ታደሰ በጭንቅላቱ ድንቅ ኳስ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ግብ ጠባቂዉ ኳሷን ተቆጣጥሯታል። በተደጋጋሚ ጫና ለመፍጠር ያልቦዘኑት መቻሎች በአጋማሹ መጨረሻ ደቂቃዎች ላይ ጥሩ ዕድሎችን ቢፈጥሩም ግብ ሳያስቆጥሩ አጋማሹ ተጠናቋል።

በሁለተኛዉ አጋማሽም እንደ መጀመሪያዉ አጋማሽ ሁሉ እምብዛም ሙከራ ያልተመለከትን ሲሆን ነገር ግን በመቻል በኩል ሽመልስ በቀለ እንዲሁም በባህርዳር በኩል ፍሬዘር ካሳ እና ሀብታሙ ታደሰ ከቀኝ መስመር በኩል ወደ መከራ ማድረግ ችለዉ የነበረ ቢሆንም ሁለቱም ክለቦች ሙከራቸዉን ወደ ግብነት መቀየር ሳይችሉ ቀርተዉ በጨዋታዉ መገባደጃ ወቅት ላይ በ83ተኛዉ ደቂቃ ግን ባህርዳር ከተማ በቸርነት ጉግሳ የጭንቅላት ግብ ጨዋታውን 1ለ0 በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችሏል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አፍቅሮት ሰለሞን አጼዎቹን ተቀላቀለ….
Next Article ዮሴፍ ታረቀኝ ሁለት ፍፁም ቅጣት ምቶችን ባመከነበት ጨዋታ አዳማ ከተማ ከወላይታ ዲቻ ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ በተመሳሳይ ሲዳማ ቡና ከወልቂጤ ከተማም አቻ ተለያይተዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችብስክሌት

የማትበገረዋ ጋላቢ (ታምሩ ዓለሙ)

hatricksport team By hatricksport team 4 years ago
የጅማ አባጅፋር የፕሪሚየር ሊግ ፀሃይ እየጠለቀ ይሆን?
አቢጃን ላይ አዲስ ታሪክ እናፅፋለን” “የኮትዲቯር ተጨዋቾች መጎዳት ለእኛ ጥቅም የለውም፤ ሁሉም ባሉበት አሸንፈን ማለፍ ነው የምንፈልገው” አቡበከር ናስር
የ2010 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ በቀጥታ/ LIVESCORE/ ይከታተሉ
ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማርያም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒካል ዳይሬክተር ሆኖ ተመረጠ።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?