By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አፍቅሮት ሰለሞን አጼዎቹን ተቀላቀለ….
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችሀምበሪቾ ድራሜፋሲል ከነማ

አፍቅሮት ሰለሞን አጼዎቹን ተቀላቀለ….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

*….የወራት ደመወዝ ሳይከፍሉ ተጨዋቾችን ማስፈራራት የማይቻልበት ዘመን መጥቷል….

ፋሲል ከነማ የሀምበሪቾ ዱራሜውን አጥቂ አፍቅሮት ሰለሞንን ማስፈረሙን ከክለቡ የውስጥ አዋቂ የደረሰን መረጃ ያስረዳል።

በሀምበሪቾ በዘንድሮ የውድድር አመት የአንድ ወር ደመወዝ ብቻ የተከፈለው አፍቅሮት ከፋሲል ከነማ የቀረበለትን ጥሪ በመቀበል አንድ አመት ከስድስት ወር ፊርማውን ለአጼዎቹ አኑሯል።

ከ3 ወር በላይ ደመወዝ ካልተከፈላቸው ተጨዋቾች መሃል የሚገኘው ተጨዋቹ ለፌዴሬሽኑ ያቀረበውን ጥያቄ ፌዴሬሽኑ ተቀብሎ ዝውውሩን አጽድቆታል። ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በተገኘ መረጃ ከ2 ወር በላይ ደመወዝ ያልተከፈላቸው ተጨዋቾች በህጋዊ መስመር ለክለቡ ጥያቄ በማቅረብ መልስ ካጡ መብታቸውን ለማስከበር የሚያደርጉትን ጥረት በህጋዊነት በመቀበል በውላቸው መሰረት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል።

- ማሰታውቂያ -

ኢትዮጵያዊያን ተጨዋቾችና አፍሪካዊያን ተጨዋቾች እኩል የማይታዩበት ዘመን ከዚህ በኋላ እንደማይኖርና ተጨዋቾች በውላቸው መሰረት ካልተስተናገዱ አስፈላጊ እርምጃ ስለሚወስድ ሁለቱም ወገኖች መብትና ግዴታቸውን እንዲያከብሩ ጠይቋል።

ይህም ውል እያላቸው ደመወዝ ባለመከፈሉ ዝውውር እንዲያደርጉ ከተፈቀደላቸው የአዳማዎቹ ሀይደር ሸረፋና ተክለማሪያም ሻንቆ /ጎሜዝ/ በመቀጠል አፍቅሮት ሰለሞን ሶስተኛው ተጨዋች ሆኗል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ስድስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
Next Article በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ድል ሲቀናዉ ፤ የጣና ሞገዶቹም ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሰበታ ከተማሀዲያ ሆሳዕናየአሰልጣኞች አስተያየት

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 2-1 ሀዲያ ሆሳዕና

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
ዋልያዎቹ የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት አደረጉ !
ቡአይ ኩዌት ወደ ፈረሰኞቹ ቤት ለማምራት ተስማማ !
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ 21ኛ ሳምንት ጨዋታ የቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ/livescore
ክለቦች ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ቀጥለውበታል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?