By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ስድስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ስድስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 2 years ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ የካቲት 25 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል።

በሳምንቱ መርሃግብር በተደረጉ ጨዋታዎች ሰባቱ በመሸናነፍ ቀሪ አንዱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ  22 ጎሎች ተቆጥረዋል ፥ ከግቦቹ 1 በፍፁም ቅጣት ምት እና 2 በራስ  ላይ የተቆጠሩ ናቸው። 44 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ የተመዘገበ ቀይ ካርድ የለም ።

በተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ደረጃ በተላለፈ ውሳኔ አዲስ ተስፋዬ(ኢትዮጵያ መድን) እና አብነት ደምሴ(ወላይታ ድቻ) የተለያዩ 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቀቂያ ካርድ በመመልከታቸው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት አንድ ጨዋታ እንዲታገዱና የገንዘብ ቅጣት 1500 ብር እንዲከፍሉ ተወስኗል።

በክለቦች የሃዋሳ ከተማ ስድስት ተጫዋች አብዱልባሲጥ ከማል ፣ በረከት ሳሙኤል፣ ቸርነት አውሽ፣  አቤኔዘር ዬሀንስ፣ ፀጋአብ ዬሀንስ እና ተባረክ ሄፋሞ ፤  የፋሲል ከነማ አምስት ተጫዋቾች አምሳሉ ጥላሁን፣ እዬብ ማትያስ፣ ዬናታን ፍስሀ፣ ምኞት ደበበ እና ቃልኪዳን ዘላለም እንዲሁም የአዳማ ከተማ አምስት ተጫዋቾች ሱራፌል አወል፣ ቻርልስ ሪባኑ፣ ፍቅሩ አለማየሁ፣ ዬሴፍ ታረቀኝ እና ሙሴ ኪሮስ በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ  መሰረት ሶስቱ ክለቦች እያንዳንዳቸው የገንዘብ ቅጣት ብር 5000/አምስት ሺ/ እንዲከፍል ተወስኗል፡፡

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ተመስገን ዳና የአዲስ አዳጊዉ ክለብ አሰልጣኝነት ሆኗል !!
Next Article አፍቅሮት ሰለሞን አጼዎቹን ተቀላቀለ….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሚጀመርበት ቀን ተራዘመ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
“መከላከሉን አንንቅም ፤ ማጥቃቱንም አንተውም” “ከጨዋታ መንገድ ጋር በተያያዘ…እነ ሱራፌል ፣ ከነዓን እና ጋቶችን አላካተተንም” “በሂደት ለውጦችን ታያላችሁ” “አቡበከር ጤናማ ከሆነ ጥሩ ነገር መስራት የሚችል ልጅ ነው” አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ
ኢትዮጵያ ሴካፋ ውድድርን እንድታዘጋጅ ተመርጣለች !
በዕለቱ በተደረገዉ ብቸኛ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ሀድያ ሆሳዕናን ማሸነፍ ችሏል !!
ኢትዮጵያ ነገ ተጋጣሚዋን ታውቃለች
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?