By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ከሁለት አመታት በኋላ አርባምንጭ ከተማ ዳግም ወደ ከፍተኛ ሊጉ ተመልሷል !!
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….
ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
“ሁለቱ ጨዋታዎች በሜዳችን ቢሆኑ ኖሮ በትንሹ አራት ነጥብ ማግኘት የምንችልበት ነበር ።” “በግል በተፈጠረ ስህተት እንጂ እንደ ቡድን ተበልጠን አይደለን የተሸነፍነው ።” “ወጣት ተጫዋቾችን መልምለን “ሻዶው” ቡድን የመስራት ዕቅድ አለኝ ።” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ
ዋልያዎቹ ዜናዎች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሀዋሳ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግአርባምንጭ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | ከሁለት አመታት በኋላ አርባምንጭ ከተማ ዳግም ወደ ከፍተኛ ሊጉ ተመልሷል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 5 months ago
Share
SHARE

 

ወሳኝ በነበረዉ እና ሶስተኛዉን የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወራጅ ቡድን የሚለየዉ አንደኛዉ መርሐግብር በነበረዉ የቀን ዘጠኝ ሰዓት የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የ30ኛ ሳምንት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ከሀዋሳ ከተማ 1ለ1 በሆነ ዉጤት አቻ  መርሐግብራቸዉን አጠናቀዋል።

በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ መሪነት የተጀመረዉ ወሳኙ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታም በጥሩ የሜዳ ላይ ፉክክር ሲጀምር ገና በመባቸዉ በ2ተኛዉ ደቂቃ ላይም ተመስገን ደረሰ ያቀበለዉን ኳስ በላይ ገዛኸኝ ወደ ግብ ሞክሮ የበነበረ ቢሆንም የግብ ዘቡ አልዓዛር መልሶበታል።

- ማሰታውቂያ -

ከጨዋታዉ መጀመሪያ አንስቶ በሙከራ ረገድ የተሻሉ የነበሩት እና የጨዋታዉን ዉጤት አብዝተዉ ይፈልጉት የነበሩት አዞዎቹ በ13ተኛዉ ደቂቃ ላይ ግብ ማስቆጠር ችለዋል ፤ በዚህም የመስመር ተጫዋቹ ተመስገን ያቀበለዉን ኳስ አጥቂዉ አህመድ ሁሴን በድንቅ ብቃት ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል።

በጨዋታዉ እንቅስቃሴም ሆነ በሙከራ ረገድ ብልጫ የተወሰደባቸዉ ሀይቆቹ ከኋላ ወደ አጥቂዎቹ በሚጣሉ ረጃጅም ኳሶች አልፎ አልፎ ግብ ለማስቆጠር ሲያደርጉት የነበረዉ ጥረት ተሳክቶላቸዉ በ23ተኛዉ ደቂቃ ላይ አቻ መሆን ችለዋል ፤ በዚህም አጥቂዉ ሙጅብ ቃሲም ያሻገረለትን ኳስ እዮብ አለማየሁ ወደ ግብ በመቀየር ክለቡን አቻ ማድረግ ችሏል።

በዚህ ሂደት በቀጠለዉ ጨዋታም አርባምጭ ከተማ በመስመር ተጫዋቾቹ ተመስገን ደረሰ ፣ አህመድ እና በላይ ገዛኸኝ በመሳሰሉ ተጫዋቾች ጥሩ ጥሩ ሙከራዎችን ማድረግ ቢችሉም በመጀመሪያው አጋማሽ ተጨማሪ ግብ ማስቆጠር ሳይችሉ ቀርተዋል። በተመሳሳይ ሀዋሳ ከተማም በተከታታይ በአሊ ሱለይማን እና ሙጅብ አማካኝነት ሙከራዎችን ማድረግ ቢችሉም ሁለቱም ክለቦች ተጨማሪ ግብ ሳያስቆጥሩ ለዕረፍት ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል።

 

ከዕረፍት መልስ በተመሳሳይ የጨዋታ መንገድ በቀጠሉት በሁለቱ ክለቦች ጨዋታም በ51ኛዉ ደቂቃ ላይ ደግሞ አቡበከር ሻሚል ከመላኩ ኤልያስ የተቀበለዉን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ኳሷ በግቡ አናት ላይ ወደ ዉጭ ወጥታለች።

ከደቂቃዎች በኋላ በ54ተኛዉ ደቂቃ ላይ በድጋሚ አጥቂዉ አህመድ ሁሴን ከመሐል ሜዳ እየገፋ ሳጥን ዉስጥ ከገባ በኋላ አጥቂዉ ኳሷን ለመላኩ ሲያቀብለዉ እርሱ ደግሞ ለተመስገን ደረሰ በጥሩ አመቻችቶለት የነበረ ቢሆንም ተጫዋቹ በቀጥታ ኳሷን ወደ ግብ ሲሞክር ግብ ጠባቂዉ አልዓዛር ማርቆስ እንደምንም ኳሷን መልሷታል።

በ74ተኛዉ ደቂቃ አጥቂዉ አህመድ ሁሴን ተከላካዮችን አታሎ ሳጥን ዉስጥ ከደረሰ በኋላ ወደ ግብ የሞከረዉን ኳስ በዕለቱ ድንቅ የነበረዉ የግብ ዘቡ አልዓዛር ሲመልሰዉ ኳሷ ሌላኛዉን አጥቂ ተመስገን ደረሰ ጨርፋ ለጥቂት ወደ ዉጭ ወጥታለች። የጨዋታው ደቂቃ እየገፋ በመጣ ቁጥር አዞዎቹ ጫናቸዉን አበርትተዉ ሲቀጥሉ ፤ በተቃራኒው ሀይቆቹ በፊት መስመር ተጫዋቾቻቸው ኢላማቸዉን ያልጠበቁ ሙከራዎችን ማድረግ ቢችሉም ሁለቱም ክለቦች የማሸነፊያ ግብ ማስቆጠር ሳይችሉ መደበኛዉ 90 ደቂቃ 1ለ1 በሆነ አቻ ዉጤት ተገባዷል። ዉጤቱን ተከትሎም አርባምንጭ ከተማ ከሊጉ የወረደ ሶስተኛዉ ክለብ ሆኗል።

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ

ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….

“ሁለቱ ጨዋታዎች በሜዳችን ቢሆኑ ኖሮ በትንሹ አራት ነጥብ ማግኘት የምንችልበት ነበር ።” “በግል በተፈጠረ ስህተት እንጂ እንደ ቡድን ተበልጠን አይደለን የተሸነፍነው ።” “ወጣት ተጫዋቾችን መልምለን “ሻዶው” ቡድን የመስራት ዕቅድ አለኝ ።” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | አዞዎቹ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርደዋል
Next Article “ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወሰዳቸው አብዛኛዎቹ ዋንጫዎች ውስጥ በተጨዋችነትም ይሁን በአሰልጣኝነት ስላለሁበት ኩራት ይሰማኛል” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ /ቅዱስ ጊዮርጊስ/

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሰበታ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የሰበታ ከተማ ክለብ እና የተጫዋቾቹ ውዝግብ አሁንም ቀጥሏል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 1 year ago
የጨዋታ ዘገባ | የአስረኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን ባለ ድል አድርጓል
የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ቤተሰባዊ እሩጫ አዘጋጀ
አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-2 አዳማ ከተማ
ደደቢት እግርኳስ ክለብ ከኢሪያ የትጥቅ አምራች ኩባንያ ጋር የትጥቅ አቅርቦት ስምምነት ተፈራረመ 
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?