የ2015 ዓ/ም የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆኑት እና የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ተሳታፊ መሆን የቻሉት ፈረሰኞቹ የተከላካይ አማካያቸዉን የናትናኤል ዘለቀን ዉል አድሰዋል።
ፈረሰኞቹ የታዳጊ ቡድን ፍሬያቸዉ መሆን የቻለዉን እና 6 ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ከክለቡ ጋር አብሮ ማንሳት የቻለዉን የናትናኤል ዘለቀን ዉል በሁለት ዓመት ኮንትራት አድሰዋል።
የ2015 ዓ/ም የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆኑት እና የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ተሳታፊ መሆን የቻሉት ፈረሰኞቹ የተከላካይ አማካያቸዉን የናትናኤል ዘለቀን ዉል አድሰዋል።
ፈረሰኞቹ የታዳጊ ቡድን ፍሬያቸዉ መሆን የቻለዉን እና 6 ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ከክለቡ ጋር አብሮ ማንሳት የቻለዉን የናትናኤል ዘለቀን ዉል በሁለት ዓመት ኮንትራት አድሰዋል።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account