By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናክሮ ያስቀጠለበትን ዉጤት አስመዝግቧል።
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ለገጣፎ ለገዳዲቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናክሮ ያስቀጠለበትን ዉጤት አስመዝግቧል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 6 months ago
Share
SHARE

ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናክሮ ያስቀጠለበትን ዉጤት ለገጣፎ ለገዳዲን 2-1 በማሸነፍ አስመዝግቧል።

ቀዝቀዝ ባለ እና ባልተረጋጋ አጨዋወት የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ የጀመረ ሲሆን ፈረሰኞቹ ገና በ16ኛዉ ደቂቃ እስማኤል ኦሮ አጎሮ በግንባሩ በመግጨት ባስቆጠረላቸዉ ጎል ገና በጠዋቱ መሪ መሆን ችለዉ ጨዋታው 1-0 በሆነ ዉጤት ቀጥሏል።

ለገጣፎ ለገዳዲዎች ጎሏ ከተቆጠረችባለዉ በኋላ ወደ ጊዮርጊሶች የግብ ክልል በመድረስ ተደጋጋሚ ሙከራ ማድረግ የቻሉ ሲሆን ለአብነትም ኢብሳ ፍቃዱ አከታትሎ የሞከራቸዉ ለጎልነት የቀረቡ ኳሶች ተጠቃሽ ናቸዉ።

- ማሰታውቂያ -

ከእዛ በኋላ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ለጎል የቀረቡ ኳሶች ሙከራ ሳይደረገ በተቀዛቀዘ አጨዋወት ጨዋታዉ የቀጠለ ሲሆን ተጨማሪ ጎል ሳይቆጠርበት የመጀመሪያው አጋማሽ በጊዮርጊስ መሪነት 1-0 ተጠናቋል።

ከዕረፍት መልስ ለገጣፎ ለገዳዲዎች ካርሎስን እና ሱራፌልን በመቀየር ወደ ሜዳ ይዘዉ የገቡ ሲሆን አጥቅተዉ የጎል እድል ለመፍጠር የተጫወቱ ቢሆንም ነገር ግን ሳይሳካላቸዉ ቀርቶ በተቃራኒዉ ጊዮርጊሶች ጥንቃቄ የተሞላበትን አጨዋወትን ሲከተሉ የነበረ ሲሆን በ58ኛዉ ደቂቃ ሀይደር ሸረፋ ለጊዮርጊሶች ሁለተኛዋን ጎል አስቆጥሮ ጨዋታዉ ወደ 2-0 አመራ።

ጨዋታዉ ወደ 2-0 ካመራ በኋላ ከቀድሞዉ ይልቅ መነቃቃት የተስተዋለበት ሲሆን ለገጣፎዎች በተደጋጋሚ ለጎል የቀረበ ኳስ በመሞከር የጊዮርጊስን የግብ ዘብ ባህሩ ነጋሽን ሲፈትኑ ነበር።

ጨዋታዉ በሁለቱም በኩል ተመጣጣኝ ፉክክር እየተደረገበት ተጨማሪ የጎል እድል ሳይፈጠር እስከ ሁለተኛዉ አጋማሽ መጠናቀቂያ ድረስ ቢደርስም ባለቀ ሰአት በጨዋታዉ መገባደጃ ላይ ኢባሳ በፍቃዱ ለለገጣፎ ከሽንፈት ያላዳነችዉን ጎል አስቆጥሮ ጨዋታዉ 2-1 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

ከዛሬው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከተከታዩ ባህርዳር ከነማ ጋር ያለዉን የነጥብ ልዩነት ወደ 8 ማስፋት ችሏል።

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | አርባምንጭ ከተማ እራሱ ላይ ባስቆጠረዉ ጎል ከሲዳማ ቡና ጋር 1-1 በሆነ አቻ ዉጤት ተለያይቷል።
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ዉጤት አስመዝግቧል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ኤልመዲን መሃመድና ሃይሉ አድማሱ /ቻይና/ን ምክትሎቹ አድርጎ መረጠ፡፡

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
“ሩዋንዳ ላይ አሰልጣኝ ፍሬው ጎል እንደማስቆጥር ደጋግሞ ይነግረኝ ነበር”ረድኤት አስረሳኸኝ
አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ጅማ አባጅፋርን በቃኝ አለ
የኢትዮጵያ ክለቦች ሻንፒዮና በአዳማ ከተማ እሁድ ሐምሌ 14/2011ዓ.ም ይጀመራል፡፡
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ | ኢትዮጵያ ቡና ከ አዳማ ከተማ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?