By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | አርባምንጭ ከተማ እራሱ ላይ ባስቆጠረዉ ጎል ከሲዳማ ቡና ጋር 1-1 በሆነ አቻ ዉጤት ተለያይቷል።
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአርባምንጭ ከተማሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | አርባምንጭ ከተማ እራሱ ላይ ባስቆጠረዉ ጎል ከሲዳማ ቡና ጋር 1-1 በሆነ አቻ ዉጤት ተለያይቷል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

የእለቱ ጨዋታ በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ ሲጀመር የጨዋታው የመጀመሪያዎቹ ደቂቃ እንቅስቃሴዎች በፈጣን አጨዋወት ነበር የተጀመሩት።

ገና በጨዋታዉ ጅማሬ አርባምንጭ ከነማዎች በአህመድ ሁሴን በኩል ለጎል የቀረበ ኳስ መሞከር ቢችሉም በሲዳማ ቡናዉ ግብ ጠባቂ ፊሊፕ ኦቮን ተመልሶበታል።

እንዲሁም በሲዳማ ቡናዎች በኩል ይገዙ ቦጋለ አከታትሎ ለጎል የቀረበች የሞከራት ኳስ በጨዋታዉ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ሙከራ ሆና የተመዘገበች ናት።

- ማሰታውቂያ -

 

ጨዋታዉ በተጀመረ በ18ኛ ደቂቃ አርባምንጭ ከተማዎች በአህመድ ሁሴን በኩል መሪ መሆን የቻሉበትን ጎል አስቆጥረዉ ጨዋታዉ ወደ 1-0 አመራ።

ሲዳማ ቡናዎች ጎል ከተቆጠረባቸዉ በኋላ የጨዋታዉን ዉጤት ለመቀየር ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ማድረግ ቢችሉም እስከ መጀመሪያዉ የጨዋታ ክፍለ ግዜ አጋማሽ የመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ድረስ ጎል ማስቆጠር ሳይችሉ ጨዋታው ቢቀጥልም የመጀመሪያዉ አጋማሽ ሊጠናቀቅ ሽርፍራፊ ደቂቃዎች ቀርተዉ እያለ የአርባምንጭ ከተማዎቹ አሸናፊ ፊዳ በእራሱ ላይ ባስቆጠረዉ ጎል የመጀመሪያው አጋማሽ 1-1 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

ከእረፍት መልስ ሲዳማ ቡናዎች አቤል እንዳለን በሙሉቀን አዲሱ ቀይረዉ የገቡ ሲሆን የሁለተኛዉ አጋማሽ በሁለቱም ቡድን በኩል እንብዛም የጎል ሙከራ ያልተስተዋለበት ሲሆን በ80ኛ ደቂቃ ላይ ሲዳማ ቡናዎች ቅጣት ምት ኳስ አግኝተዉ አበባየው ዮሐንስ ሲያሻማ አጃህ ጨረፍ አድርጓት በግቡ የላይኛው አግዳሚ የተመለሰችበት ኳስ የሁለተኛዉ አጋማሽ ለጎል የቀረበች ኳስ ሆና ተጠቃሽ ናት።

ከእዛ በኋላ በሁለቱም ቡድን በኩል እንብዛም ጥሩ የሚባል እንቅስቃሴ ሳንመለከተ የእለቱ ጨዋታ 1-1 በሆነ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል።

ከዛሬው ጨዋታ በኋላ ሲዳማ ቡና ከደረጃዉ ላይ አንድ በማሻሻል በ35 ነጥብ ወደ 9ኛ ደረጃ ከፍ ሲል አርባምንጭ ከነማዎች በበኩላቸዉ ያላቸዉ 29 ነጥብ ላይ 1 በመጨመር በ30 ነጥብ እዛሁ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ” በኢትዮጵያ ዉስጥ ለሀገር ዉስጥ በረኞች ትኩረት አይሰጥም። ኢትዮጵያ ከግብፅ ልትማር ይገባል” መሳይ አያኖ /የሀዲያ ሆሳዕና ግብ ጠባቂ/
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናክሮ ያስቀጠለበትን ዉጤት አስመዝግቧል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችድሬዳዋ ከተማየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የዘጠኝ ጨዋታዎች ዕግድ ተላለፈባቸው

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 10 months ago
”ቡድኔ ወጣቶች የበዙበት ነው ” ”የፋይናንስ ችግር የለብንም ህግ እናክብር ብለን እንጂ ” አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ
ስሁል ሽረ፣ ሲዳማ ቡና፣ ሀዲያ ሆሳዕና እና ፋሲል ከነማ ቅጣት ተላለፈባቸው
ጅብሪል ናስር ወደ ወልቂጤ ሊያቀና ነው
“ጫማ ስለመስቀል አስቤ አላውቅም፤ ደፋር አሰልጣኝ ካለ አሁንም በፕሪምየር ሊግ ደረጃ የሚያጫውት ብቃት አለኝ”ሙሉአለም ረጋሳ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?