By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ዉጤት አስመዝግቧል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችሀዋሳ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ዉጤት አስመዝግቧል !!

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

ሀዋሳ ከተማ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ዉጤት ወላይታ ዲቻን 3-1 በማሸነፍ አስመዝግቧል !!

ጨዋታው ገና ከጅምሩ በርካታ ሙከራዎች የተደረጉበት ሲሆን ወላይታ ዲቻዎች በጨዋታው መጀመሪያ አከባቢ በአበባየሁ አጂሶ ለጎል የቀረበ ሙከራ ማድረግ ሲችል ሀዋሳ ከነማዎች በበኩላቸዉ በበረከት ሳሙኤል ለጎል የቀረበች የሞከሯት ኳስ ተጠቃሽ ናት።

ሀዋሳ ከነማዎች ከእዛ በኋላ ደጋግመው ወደ ወላይታ ዲቻ የግብ ክልል በማምራት ተደጋጋሚ ሙከራ ማድረግ የቻሉ ሲሆን ሙጂብ ቃሲም በ26ኛዉ ደቂቃ በግንባሩ ገጭቶ ባስቆጠራት ጎል ሀዋሳዎች 1-0 በሆነ ዉጤት መሪ መሆን ችለዋል።

- ማሰታውቂያ -

ጨዋታው 1-0 በሆነ ዉጤት እስከመጀመሪያዉ አጋማሽ መጠናቀቂያ ድረስ ቢቀጥልም ቃልኪዳን ዘላለም ለወላይታ ዲቻዎች በ42ኛዉ ደቂቃ ኳሷን ከመረቡ አገናኝቶ ጨዋታዉ ወደ 1-1 ያመራ ቢሆንም ሀዋሳ ከነማዎች በሙጂብ ቃሲም በኩል በ45ኛዉ ደቂቃ ባስቆጠሯት ሁለተኛ ጎል የመጀመሪያው አጋማሽ 2-1 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

በሁለተኛዉ አጋማሽ ሀዋሳ ከነማዎች ጥንቃቄ የታከለበት አጨዋወት ሲከተሉ የነበረ ሲሆን ወላይታ ዲቻዎች በበኩላቸው ፈጠን ባለ እንቅስቃሴ ወደ ሀዋሳ ከነማ የግብ ክልል ለመድረስ ደጋግመዉ ሲሞክሩ ነበር።

ወላይታ ዲቻዎች አዲሱን እና እዮብን ወደ ሜዳ ቀይረዉ ያስገቡ ሲሆን ጨዋታው ከመጀመሪያው ይልቅ ወደ መገባደጃዉ አከባቢ መነቃቃት ተፈጥሮበታል።

ጨዋታዉ መጀመሪያ ከነበረበት የ2-1 የጎል ልዩነት ተጨማሪ ጎል ሳይታከልበት እስከ 82ኛዉ ደቂቃ ድረስ ማምራት ቢችልም ዓሊ ሱለይማን ለሀዋሳ ከነማዎች ሶስተኛዋን ጎል አስቆጥሮ የእለቱ ጨዋታ 3-1 በሆነ በሀዋሳ ከነማ አሸናፊነት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናክሮ ያስቀጠለበትን ዉጤት አስመዝግቧል።
Next Article የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ የሀዋሳ ቆይታዉንን በድል ቋጭቷል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችድሬዳዋ ከተማአርባምንጭ ከተማ

የጨዋታ ዘገባ | አርባምንጭ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን ረቷል

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 4 years ago
መከላከያ ግዙፉን የተከላካይ አማካይ አስፈርሟል !!
“የ2ዐዐ3ቱ የቡና ድል መቼም የማልደግመው ሁሌም የማነሳው ትልቁ ታሪኬ ነው”ሙሉአለም ጥላሁን
የ14ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የጨዋታ ዘገባ | ድሬዳዋ ከተማ ከተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወሳኝ ድል አስመዝግቧል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?