By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ የሀዋሳ ቆይታዉንን በድል ቋጭቷል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችድሬዳዋ ከተማአዳማ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ የሀዋሳ ቆይታዉንን በድል ቋጭቷል !!

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

አዳማ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ የሀዋሳ ቆይታዉንን በድል ቋጭቷል !!

በተመጣጣኝ የጨዋታ ድባብ የሁለቱም ክለቦች ጨዋታ መካሄድ የጀመረ ሲሆን በአንፃሩ ቀዝቀዝ ያለ እንቅስቃሴ በሁለቱም በኩል ተመልክተናል።

ለጎል የቀረቡ ኳሶች ሙከራ በሁለቱም ቡድን በኩል ሳይደረግ ጨዋታዉ ያለ ግብ እስከ መጀመሪያዉ አጋማሽ መገባደጃ ድረስ ቢደርስም በ30ኛዉ ደቂቃ ለድሬዎች መሪ መሆን የቻሉበትን ጎል ቻርለስ ሙሰጊ አስቆጥሮ ጨዋታዉ ወደ 1-0 ሊያመራ ችሏል።

- ማሰታውቂያ -

ከጎሏ መቆጠር በኋላ ጨዋታዉ በቀድሞ መንፈሱ እንደተቀዛቀዘ የቀጠለ ሲሆን ተጨማሪ ጎል ሳይስተናገድበት በድሬዳዋ ከነማ 1-0 መሪነት የመጀመሪያው አጋማሽ ሊጠናቀቅ ችሏል።

ከእረፍት መልስ አዳማ ከነማዎች በተሻለ የጨዋታ መንፈስ ወደ ሜዳ የገቡ ሲሆን በዳዋ ሆጤሳ እና በዮሴፍ ታረቀኝ በኩል ተደጋጋሚ ለጎል የቀረቡ ኳሶችን ሲሞክሩ ነበር።

ወደ ድሬዎች የግብ ክልል አዘንብለዉ ተደጋጋሚ ሙከራ እያደረጉ ሲጫወቱ የነበሩት አዳማ ከነማዎች አቻ መሆን የቻሉበትን ጎል በ59ኛዉ ደቂቃ በአቡበክር ወንድሙ በኩል ሊያስቆጥሩ ችለዋል።

ጎሏ ከተቆጠረች በኋላ አዳማ ከነማዎች ይበልጥ ወኔ የተላበሰ አጨዋወት በሜዳ ሲያስመለክቱን የነበረ ሲሆን ድሬዎች በበኩላቸዉ በተሻጋሪ ኳሶች ወደ አዳማ የግብ ክልል ለመድረስ ጥረት እያደረጉ ተደጋጋሚ ሙከራዎች በሁለቱም በኩል እየተደረገ ጨዋታዉ 1-1 በሆነ ዉጤት እስከ 82ኛ ደቂቃ ድረስ ማምራት ቢችልም ዮሴፍ ታረቀች ለአዳማ ከተማዎች መሪ መሆን የቻሉበትን ጎል አስቆጥሮ አዳማ ከነማዎች ከዋላ ተነስተዉ 2-1 በሆነ ዉጤት መሪ መሆን ችለዋል።

የድሬዎቹ ግብ ጠባቂ ዳንኤል ጉዳት አስተናግዶ በፍሬው ተቀይሮ ከሜዳ የወጣ ሲሆን እንዲሁም በጨዋታዉ መገባደጃ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች የአዳማ ከተማዉ አድናን ረሻድ ከዳኛ ጋር ሰጣ ገባ ዉስጥ በመግባቱ በሁለት ተከታታይ ቢጫ በቀይ ካርድ ከሜዳ ከተሰናበተ በኋላ የእለቱ ጨዋታ በአዳማ ከተማ አሸናፊነት 2-1 በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ ወደ አሸናፊነት የተመለሰበትን ዉጤት አስመዝግቧል !!
Next Article የጨዋታ ዘገባ | መድን ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ የሀዋሳ ቆይታዉን በድል ቋጭቷል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችወልዋሎዜናዎች

አክሊሉ ዋለልኝ ቢጫ ለባሾቹን ተቀላቅሏል

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ጨዋታዎች /Livescore/ በቀጥታ
ዋው ኤምሬትስ…! ከስቴዲየምም በላይ በውስጡ በርካታ ገፆች ያሉት፤ ታሪኮችን በውስጡ ሸሽጎ የያዘ የሚነበብ ዳጎስ ያለ መፅሀፍ
ወልቂጤ ከተማ ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ተደርጓል!!
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ 22ኛ ሳምንት የጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?