By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ፋሲል ከነማ የአራት ወር ደመወዝ አልከፈለም !
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማ

ፋሲል ከነማ የአራት ወር ደመወዝ አልከፈለም !

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 3 years ago
Share
SHARE

በተጠናቀቀው የውድድር አመት በሊጉ በ43 ነጥብ አምስተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቅ የቻለዉ ፋሲል ከነማ የአራት ወር ደመወዝ ለተጫዋቾቹ አለመክፈሉን የክለቡ ተጫዋቾች ለሀትሪክ ስፖርት ድህረገጽ ገልጸዋል።

ከወር በፊት የቀድሞውን አሰልጣኙን ዉበቱ አባተ በዋና አሰልጣኝነት መሾም የቻለዉ እና በዝውውር ገበያዉ ላይም በንቃት በመንቀሳቀስ የተለያዩ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል እየጣረ የሚገኘዉ ፋሲል ከነማ የአራት ወር ደመወዝ ለነባር ተጫዋቾቹ አለመክፈሉ ሲገለፅ ፤ ነገር ግን ክለቡ በአመቱ መጨረሻ ኮንትራታቸው ለተጠናቀቁ እና የዉጭ ሀገር ዜግነት ላላቸዉ ተጫዋቾች ሙሉ ደመወዛቸዉን በመክፈል ከክለቡ ሲያሰናብታቸዉ ለቀሪ የክለቡ ተጫዋቾች ግን ክለቡ ይህንን አለማድረጉ እንዳሳዘናቸዉ ተጫዋቾቹ ቅሬታቸዉን ለህተሪክ ድህረገጽ አጋርተዋል።

ከዚህ በተጨማሪም ተጫዋቾቹ ቃል የተገባላቸዉን ሶስት የጨዋታ ኢንሴንቲቭም እንዳልተሰጣቸዉ እና የክለቡን የበላይ አመራሮች በተደጋጋሚ ለመጠየቅ ቢሞክሩም ከአመራሮቹ ትንሽ ጠብቁ በሚል ተስፋ አራት ወራት ያህልን ማስቆጠራቸዉን ተናግረዋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አዲስ አዳጊዉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመስመር አጥቂ አስፈርሟል።
Next Article ባህርዳር ከነማዎች የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አስፈርመዋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

ፌዴሬሽኑ የዕድሜ ተገቢነት ድንገተኛ ማጣራት ማድረግ ጀመረ

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
እንየው ካሳሁን እና ሻምፒዮኖቹ ሊለያዩ ይሆን?
የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሊከፈት ቀናቶች ቀርተውታል
የጨዋታ ዘገባ |የካርሎስ ዳምጠዉ ሁለት ጎሎች ለገጣፎ ለገዳዲን ባለድል አድርገዋል !!
ጋቶች ፓኖም ለሩሲያ ክለብ አንዚ ማካቻካላ ለመጫወት ፊርማውን አኑሯል፡፡
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?