የአፄዎቹ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ሱራፌል ዳኛቸዉ በባት ጉዳት ምክንያት ከቅዳሜዉ የመልስ ጨዋታ ዉጭ መሆኑ ታዉቋል።
በመጀመሪያው ጨዋታ ባህርዳር ስታዲየም ላይ ተቀይሮ ገብቶ ለ23 ደቂቃዎች ብቻ መጫወት የቻለዉ አማካዩ ህመሙ አገርሽቶበት ድጋሚ ተቀይሮ ለመዉጣት መገደዱ ይታወሳል። በዚህም ተጫዋቹ በመልሱ ቱኒዚያ ላይ በሚደረገዉ ጨዋታ እንደማይኖር ታዉቋል።
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ