የአፄዎቹ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ሱራፌል ዳኛቸዉ በባት ጉዳት ምክንያት ከቅዳሜዉ የመልስ ጨዋታ ዉጭ መሆኑ ታዉቋል።
በመጀመሪያው ጨዋታ ባህርዳር ስታዲየም ላይ ተቀይሮ ገብቶ ለ23 ደቂቃዎች ብቻ መጫወት የቻለዉ አማካዩ ህመሙ አገርሽቶበት ድጋሚ ተቀይሮ ለመዉጣት መገደዱ ይታወሳል። በዚህም ተጫዋቹ በመልሱ ቱኒዚያ ላይ በሚደረገዉ ጨዋታ እንደማይኖር ታዉቋል።
የአፄዎቹ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ሱራፌል ዳኛቸዉ በባት ጉዳት ምክንያት ከቅዳሜዉ የመልስ ጨዋታ ዉጭ መሆኑ ታዉቋል።
በመጀመሪያው ጨዋታ ባህርዳር ስታዲየም ላይ ተቀይሮ ገብቶ ለ23 ደቂቃዎች ብቻ መጫወት የቻለዉ አማካዩ ህመሙ አገርሽቶበት ድጋሚ ተቀይሮ ለመዉጣት መገደዱ ይታወሳል። በዚህም ተጫዋቹ በመልሱ ቱኒዚያ ላይ በሚደረገዉ ጨዋታ እንደማይኖር ታዉቋል።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account