By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር በሲዳማ ክልል አዘጋጅነት በዛሬው እለት በሀዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር በሲዳማ ክልል አዘጋጅነት በዛሬው እለት በሀዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

በስምንት ምድብ ተከፍሎ በ31 ክለቦች መሀከል የሚደረገው የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የእግርኳስ ኳስ ዉድድር ከሰኔ 14 እስከ ሀምሌ 8 የሚካሄድ ሲሆን በዛሬው እለት በተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች መክፈቻዉን አግኝቷል።

የመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ አዲሱ ቃሚሶ ፣ የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ አንበሴ አበበ እንዲሁም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዉድድር ስነስርዓት ዳይሬክተር አቶ ከበደ ወርቁ የተገኙ ሲሆን የመክፈቻ ጨዋታ በምድብ ‘ሀ’ ዉስጥ በሚገኙት በ5ኛ ካምፕ እና በኩርሙክ ጉሌ መሀከል የተደረጉ ሲሆን ጨዋታዉን ኩርሙክ ጉሌ 3-1 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ የዉድድር ዘመኑን በአሸናፊነት ሲጀምር ከእሱ በማስከተል በእዛዉ ምድብ በሚገኙት በሚቶ ክለብ እና በቤሮ ወርቅ መሀከል ጨዋታ የተካሄደ ሲሆን ጨዋታዉን ሚቶ ክለብ 4-2 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ የዉድድር ዘመኑን በአሸናፊነት ጀምሯል።

- ማሰታውቂያ -

ቀጣይ የምድብ ጨዋታዎች ነገ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታዲየም እና በግብርና ኮሌጅ ቀጥለዉ የሚካሄዱ ይሆናል።

ምድብ “ለ” ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታዲየም

ቃላድ አምባ 3:00 መንጌ ቤላሻንጉል
ጎንደር አራዳ 5:00 ወንዶ ገነት

ምድብ “ሐ” ግብርና ኮሌጅ

ናቲ ዩኒቲ 3:00 ሡልልታ ቢ
ዋሊያ 5:00 ቡልቡላ አሜን

ምድብ “መ” ግብርና ኮሌጅ

አመያ 7:00 ዱል አዘሃቢ
ቦሌ ገርጂ 9:00 ገንዳ አብዲ ቦሩ

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ፋሲል ከነማና ውስጥ አዋቂው አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ዳግም ተጣመሩ
Next Article የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ የሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር መካሄድ ጀምሯል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሲዳማ ቡናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

” ለሀገር ዉስጥ በረኞች ትኩረት ለሚሰጡ አሰልጣኞች ትልቅ ክብር አለኝ” መክብብ ደገፉ /የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ/

Biruk Hanchacha By Biruk Hanchacha 3 years ago
የዓርብ ሐምሌ 25 የዝውውር ዜና
በባህርዳር ከተማ ሲሰጠው የቆየው የካፍ ”C License የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ !!
አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሀዲያ ሆሳዕናን ሃላፊነት በፊርማው አጽንቷል
ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?