By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ የሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር መካሄድ ጀምሯል።
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ የሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር መካሄድ ጀምሯል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ የሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር በዛሬው እለት በሲዳማ ክልል አስተናጋጅነት በሀዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።

በሁለት ምድብ ተከፍሎ በዘጠኝ ክለቦች መሀከል የሚደረገዉ የኢትዮጵያ የሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የእግር ኳስ ዉድድር ዛሬ ጠዋት በተካሄደ አንድ ጨዋታ መክፈቻዉን አግኝቷል።

የመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ አንበሴ አበበ ፣ የሀዋሳ ከተማ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ የስፖርት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ክፍሌ ዋሬ ፣ የሀዋሳ ከነማ እግር ኳስ ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ መኖሪያ ቡጣሻ እና የፌዴሬሽኑ የቴክኒክ ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን የመጀመሪያው ጨዋታ በምድብ “ሀ” ዉስጥ በሚገኙት በቢሾፍቱ ከተማ እና በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ መሀከል የተደረገ ሲሆን ጨዋታዉን ቢሾፍቱ ከተማ 1-0 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ የዉድድር ዘመኑን በድል ጀምሯል።

- ማሰታውቂያ -

እንዲሁም በእዛዉ ምድብ የሚገኙት ኤግልስ ዲላ እና አምቦ ጎል ፕሮጀክት ዛሬ ከቀኑ 10:00 ሰአት በሀዋሳ አርተፊሻል ሜዳ ጨዋታቸዉን የሚያካሂዱ ይሆናል።

የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ዉድድር ላይ ከእየ ምድባቸዉ አንደኛ እና ሁለተኛ የሚወጡ ክለቦች ወደ 2016 ዓ/ም የኢትዮጵያ የሴቶች ከፍተኛ ሊግ የሚያልፉ ይሆናል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የ2015 ዓ/ም የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር በሲዳማ ክልል አዘጋጅነት በዛሬው እለት በሀዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
Next Article 3ኛው የኬሮድ የጎዳና ላይ የአትሌቲክስ ውድድር ሀምሌ 9 ወልቂጤ ላይ ሊካሄድ ነው….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችCovid-19

ትውልደ ኢትዮጵያውያኖቹ ወንድማማች ተጫዋቾች ድጋፍ አድርገዋል !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 14ኛ ሳምንት  ጨዋታ በቀጥታ /LIVESCORE/ ይከታተሉ
“ጥሩ ውጤት እያመጣንና እየተሻሻልን ነው፤ እንዳለን አጠቃላይ ብቃት ግን የሚመጥነን ውጤት እያስመዘገብን አይደለንም” ሳላአምላክ ተገኝ /ባህርዳር ከተማ/
ወጣቱ አጥቂ ጉዳት አጋጥሞታል
ለሸገር ከተማ መልቀቂያ ያስገባው አጥቂ ማረፊያው ባህርዳር ሆኗል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?