By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያነጣጠረው ጥናት ረቡዕና ሃሙስ ይገመገማል
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሊግ ካምፓኒቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያነጣጠረው ጥናት ረቡዕና ሃሙስ ይገመገማል

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 11 months ago
Share
SHARE

► 2.4 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎበታል
►  በጥናቱ 90 ሰዎች ኢንተርሺው ተደርገዋል
► የ140 ሀገራት ልምድ ተዳሷል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ገና ከምስረታው ራሱን ማወቅና ያለበትን ደረጃ መረዳት ላይ ትኩረት አድርጎ ሊጉን የማስጠናት ስራ እንደሰራ አስታወቀ።

“ዘርፈ ብዙ የግምገማ ጥናትና የልማት ፍኖተ ካርታ” በሚል የተደረገው ጥናት ከነገ በስቲያ ረቡዕና ሃሙስ በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል የሚቀርብ ሲሆን ዛሬ በአክሲዮን ማህበሩ ጽ/ቤት በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የቦርድ ፕሬዝዳንቱ መቶአለቃ ፈቃደ ማሞ እንደተናገሩት “የሀገሪቱ እግርኳስ የደረሰበት ደረጃ ያለበት እውነት ያለው ሀብት በተመለከተ ጥናት ተደርጓል። መፍትሄ የሚያመጣ ችግራችንን የሚያስወግድ እንደሚሆን ተስፋ እናደርጋለን ከኢትዮጵያ ቡናና ከቅዲስ ጊዮርጊስ ውጪ አካውንት አልነበራቸውም አሁን ግን ሁሉም አላቸው እያስተማርን እያስገደድን ለውጥ እንዲመጣ እናደርጋለን ጥናቱ ለውጥ ያመጣል ካልን ሁሉም አካላት እንዲቀበሉት በጥናቱ ላይ እምነት እንዲኖራቸው ሲምፖዚዮሙ ላይ እናስተምራለን 16ቱ ክለቦች የሚገኙባቸው ክልሎች ርዕሰ መስተዳደሮችን የማስረዳት ትዕዛዝ እንዲሰጡ ለማድረግ እንጥራለን ጥሪ ያደረግነው ጉዳዩ ለሚያዙና ለሚፈጽሙ በመሆኑ ሚዲያውም አግዞን የተሻለ ስራ ይኖረናል ብዬ አስባለሁ ጥናቱ ከተተገበረ የሀገሪቱ እግርኳስ ለውጥ ማየታችን ርግጠኛ ነኝ” ሲሉ ተናግረዋል።

- ማሰታውቂያ -

” ጥናቱ ይጠና ብለን ጨረታ ስናወጣ ሰባት ተቋማት መጥተዋል አየርመንገድና ቴሌን ያጠኑ ሁሉ መጥተው በዶክተር ጋሻው የሚመራው ተቋም አሸንፎ ጥናቱ ተካሂዷል ይሄ ጥናት የሚቀጥለው ትውልድ በተቀመጠ ሰነድ ላይ እንዲመራ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያለውን ሂደት ችግርና መፍትሄ የሚገልጽ ጥናት ተደርጓል ተቋማችንም ጠንካራ እንደሚሆን አምናለሁ ጥናቱ ረጅም ጊዜ ቢወስድም ይህን ጥናት የፈቀዱ አካላትን አመሰግናለሁ ለሲምፖዚየሙ 220 ሰው ተጠርቷል የተወካዮች ምክር ቤት የስፖርት ዘርፍ፣ ስፖርቱን የሚመሩ ሚኒስትርና ደኤታዎች፣ የፌዴሬሽን ፕሬዝዳንቶች የስፖርት ኮሚሽን ሃላፊዎች፣ ኮሚሽነሮች የ16ቱ ክለቦች ፕሬዝዳንቶች ስራ አስኪያጆችና አሰልጣኞች፣ ዳኞች፣ ኤጀንቶች፣ 6 ዩኒቨርስቲዎች ጠርተናል ጥናቱ ላይ ውይይት አድርገን ስንጨርስ ለኢትዮጵያ እግርኳስ መፍትሄ እንደሚሆን አምናለሁ ለዚህ ጥናትና ለረቡዕና ሃሙስ ሲምፖዚየም 2.4 ሚሊዮን ብር ወጪ ያደረግነውም ጥናቱ ወሳኝ በመሆኑ ነው” በማለት የሊግ ኩባንያው ዋና ስራ አስኪያጆ ክፍሌ ሰይፈ ተናግረዋል።

ጥናቱን ያደረጉት ዶክተር ጋሻው በዙ በበኩላቸው እንደገለጹት “ጥናቱ የሊጉ አጠቃላይ ገጽታ፣ የሊጉ ነባራዊ ሁኔታ፣ ተቋማዊ እሴት፣ የአሰራር ስርአትና የአመራር ሂደት፣ የፋይናንስና የገቢ አስተዳደር ፣ የሚወርዱና የሚወጡ ክለቦች፣ የተጨዋቾች ደመወዝ አከፋፈል ሂደት ተጠንቷል.. ጥናቱ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና ሊጉ ልዩነትና አኔድነትን ዳሰናል። በሊጉና በፌዴሬሽኑ መሃል ያለው አንድነትና ልዩነት ላይ ምክረ ሀሳብ አቅርበናል
ሁለቱም ተቋማት መስመር እንዲሰመርላቸው የሚፈልጓቸውን የዳኞችን አስተዳደር ፣የአሰልጣኞች አስተዳደርና የተጨዋቾች ቅጥርና ዝውውር ላይ መፍትሄ የሚያመጣ ምክረ ሃሳብ አቅርበናል ለዚህ ሲባል የ14 አገራትን ልምድ መርምረናል” ሲሉ ተናግረዋል።

ዶክተር ጋሻው እንዳስረዱት ” ለዚህ ጥናት 15 ባለድርሻ አካላትን አነጋግረናል 90 በቀጥታ ያገባቸዋል የተባሉ ግለሰቦች ቃለመጠይቅ ተደርጓል የ140 አገራት ተሞክሮ ፣ 300 ሳይንሳዊ ጥናታዊ ጽሁፎች ፣46 ምክረ ሃሳብና 6 አማራጭ መንገዶች ተቀምጠዋል አጠቃላይ ጥናት የክለቦች የባለቤትነት ይዞታ፣ የስራ ፈቃድ፣
የራስ ገዝነት/ ራሳቸውን ችለዋል ወይ?/የሚለው የአሰራርና የፋይናንስ ሂደቶች የአጥኚው ተቋም ምክረ ሃሳብ የቀረበባቸው ጉዳዮች ናቸው” ሲሉ አብራርተዋል።

220 ሰው የሚታደምበት የሁለት ቀኑ የኢንተርኮንቲኔንታሉ ሲምፖዚየም ከነገ በስቲያ ረቡዕና ሃሙስ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ኢትዮ ኤሌክትሪክ የክለቡን ስራ አስኪያጅ አሰናብቷል !!
Next Article 12ኛው የአዝናኙ ሲዝናና የሚዲያ ካፕ ቅዳሜ ሊጀመር ነው

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ቃለመጠይቅነቀምት ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

” በአንደኛውም በሁለተኛውም ዙር ቃል የገባንላቸውን ነገር አሳክተን እንደምናስደስታቸው እርግጠኞች ነን ” ዋቁማ ዲንሳ /ነቀምት ከተማ/

Aku Emati By Aku Emati 2 years ago
ደቡብ አፍሪካ ከ ኢትዮጵያ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ 9ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ሽመልስ በቀለ መቻልን ተቀላቅሏል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?