መነሻ ገጽ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ኢትዮ ኤሌክትሪክ የክለቡን ስራ አስኪያጅ አሰናብቷል !!
ኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎች

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የክለቡን ስራ አስኪያጅ አሰናብቷል !!

አጋራ
አጋራ

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እተወዳደረ የሚገኘዉ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እግርኳስ ክለብ ስራ አስኪያጁን በዛሬዉ ዕለት ማሰናበቱ ታውቋል።

በዚህም ከዚህ ቀደም ክለቡ በስራ አስኪያጅነት ሲያገለግሉ የነበሩትን አቶ አሸናፊ እጅጉን ከዛሬ ጥር 1 ጀምሮ ማሰናበቱን እና በምትካቸዉም አቶ ሲሳይ ለማ በጊዜያዊነት ክለቡን በስራ አስኪያጅነት እንዲመሩ መመረጡን ታዉቋል።

* ፎቶ አዲሱ የክለቡ ግዜያዊ  ስራ አስኪያጅ አቶ ሲሳይ ለማ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...