By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የክልል እግርኳስ ፌዴሬሽኖች  የተጨዋቾን ዝውውር እንዳያጸድቁ ተከለከለ
Share
Notification Show More
Latest News
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የዝውውር ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

የክልል እግርኳስ ፌዴሬሽኖች  የተጨዋቾን ዝውውር እንዳያጸድቁ ተከለከለ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

“የተጨዋቾች ዝውውር የሚጸድቀው  በፌዴሬሽኑ ጽ/ቤት በመገኘት ብቻ ይሆናል”
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን

*…..ፋሲል ከነማ በቀድሞ አሰልጣኙ ክስ ከዝውውር መስኮቱ ታግዷል…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለቱም ጾታዎች የተጨዋቾች የዝውውር መስኮት የፊታችን ሀምሌ 8/2015 እንደሚከፈት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።

- ማሰታውቂያ -

ፌዴሬሽኑ ለመጀመሪያ ጊዜ  የሴቶችም ሆነ የወንዶቹ የተጨዋቾች የዝውውር መስኮት  ሀምሌ 8 ተከፍቶ  መስከረም 25/2016 እንደሚዘጋና ዝውውሩ ለ82 ቀናት ክፍት እንደሚሆን አስታውቋል።

ፌዴሬሽኑ በሰጠው ማሳሰቢያ የተጨዋቾች ዝውውር ህጋዊነት የሚጸድቀው በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን
ጽ/ቤት በመገኘት ብቻ እንደሆነ በመግለጽ የክልል የእግርኳስ ፌዴሬሽኖች ዝውውርን ማጽደቅ እንደማይችሉ አስታውቋል። የብሄራዊ ፌዴሬሽኑ ውሳኔ በተጨዋቾችና በክለቦች መሃል ልዩነት ሲፈጠር ፌዴሬሽኖች ለክለቦቹ ያደላሉ የሚለውን ስሞታ የሚያስቀር ሆኗል።

በሌላ በኩል የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የፋሲል ከነማን ከዝውውር ማገዱን አስታውቋል። የፌዴሬሸኑ የፍትህ አካላት የሆኑት የዲሲፕሊንና የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴዎች በቀድሞ የፋሲል ከነማ  አሰልጣኝ ሃይሉ ነጋሽ / ቲጋና/  እና በክለቡ መሀል የተፈጠረውን የክስ ሂደት ከመረመሩ በኋላ ክለቡ የአሰልጣኙን ቀሪ የ6 ወር ደመወዝ እንዲከፍል የወሰኑትን ውሳኔ ተግባራዊ ባለማድረጉ ሀምሌ 8 ከሚጀመረው የዝውውር መስኮት ተሳታፊነት ማገዱን አስታውቋል።

” አሰልጣኙ  የዲሲፕሊን ኮሚቴ ወስኖ የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ያጸናውን ውሳኔ ክለቡ አልተገበረም  በሚል
ለጽ/ቤቱ ያቀረበውን ጥያቄ በመቀበል ከቀጣዩ የዝውውር መስኮት የታገዳችሁ መሆኑን እንገልጻለን” በማለት  ውሳኔውን ለክለቡ አሳውቋል።

የፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ አመራሮች የፍትህ አካላቱ ውሳኔን ካልተቀበሉ ወደ ዓለምአቀፍ የግልግል
ፍ/ቤት የመሄድ የመጨረሻ መብት እንዳላቸው ይታወቃል።

You Might Also Like

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የጣና ሞገዶቹ አመቱን በድል አገባደዋል !!
Next Article አዳማ ከተማ በቀድሞ በክለቡ አባላት በቀረቡበት አቤቱታዎች የዲስፕሊን ዉሳኔ ተላልፎበታል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችጅማ አባጅፋር

የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች ወደ ልምምድ ተመልሰዋል

ዳዊት ታደሰ By ዳዊት ታደሰ 6 years ago
የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ተሳታፊ ክለቦች ይፋ ተደርገዋል
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በ11 ፌዴሬሽኖች ተከሰሰ
Zamalek is great team but we didn’t defeated before the game.
የሲቲ ካፑ የመዝጊያ ፕሮግራም በማርዮት ሆቴል ሊካሄድ ነው
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?