By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አዳማ ከተማ በቀድሞ በክለቡ አባላት በቀረቡበት አቤቱታዎች የዲስፕሊን ዉሳኔ ተላልፎበታል።
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአዳማ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

አዳማ ከተማ በቀድሞ በክለቡ አባላት በቀረቡበት አቤቱታዎች የዲስፕሊን ዉሳኔ ተላልፎበታል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

አዳማ ከተማ በቀድሞ በክለቡ ተጫዋቾች ዮሴፍ ዩሐንስ እና የቀድሞዉ የክለቡ ሀኪም በነበረዉ አቶ ዮሐንስ ጌታቸው በቀረቡበት አቤቱታዎች ምክንያት የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፎበታል።

በአሁን ወቅት በድሬዳዋ ከተማ የሚገኘዉ እና የቀድሞዉ የአዳማ ከተማ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች የነበረዉ ዮሴፍ ዮሐንስ በአዳማ ቤት እያለ የ2013 ዓ/ም የሐምሌ እንዲሁም የ2014 ዓ/ም የግንቦት እና የሰኔ ወር ደሞዝ አልተከፈለኝም በማለት ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ አቤቱታ አቅርቦ ነበር።

በጉዳዩ ዙሪያ ክለቡ ለአቤቱታው ምላሽ እንዲሰጥ የዲሲፕሊን ኮሚቴዉ ጠይቆ ክለቡ ምላሽ አለመስጠቱን የዲሲፕሊን ኮሚቴዉ ገልፆ በ7 ቀናት ውስጥ የተጫዋቹን ደሞዝ ክለቡ እንዲከፍል አለበለዚያ ከዝውውር መስኮት እንዲታገድ ውሳኔ መወሰኑን አስታዉቋል።

- ማሰታውቂያ -

እንዲሁም በተጨማሪ የቀድሞዉ የክለቡ ሀኪም አቶ ዮሐንስ ጌታቸዉ የ2011 ዓ/ም የግንቦት እና የሰኔ የሁለት ወር እንዲሁም የ2012 ዓ/ም የሰኔ የአንድ ወር ደሞዝ እና የፊርማ ክፍያ 70 ሺህ ብር አልተከፈለኝም በማለት ጉዳዩን ወደ ኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን ኮሚቴ ወስዶት ነበር።

የዲስፕሊን ኮሚቴዉ ጉዳዩን ከሁለቱም ወገን ሲመለከት ቆይቶ አዳማ ከተማ ለአቶ ዮሐንስ ጌታቸዉ የ2012 ዓ/ም የሰኔ የአንድ ወር ደሞዝ እና የፊርማ ክፍያ 70 ሺህ ብር በሚቀጥሉት 7 ቀናት እንዲከፍል ዉሳኔ አስተላልፏል።

በተጠቀሱት ቀናት ዉስጥ ይህ ሳይሆን ከቀረ አዳማ ከተማ በተጫዋች ምዝገባ እና ዝውውር እንዳይስተናገድ እንዲሁም ከፌዴሬሽኑ ጽህፈት ቤት ምንም ዓይነት አገልግሎት እንዳያገኝ ሲል የዲስፕሊን ኮሚቴዉ ውሳኔ አሳልፏል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የክልል እግርኳስ ፌዴሬሽኖች  የተጨዋቾን ዝውውር እንዳያጸድቁ ተከለከለ
Next Article የ2015 የኢትዮጵያ የሴቶች የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በአንቦ ጎፋ አሸናፊነት ተጠናቋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግዜናዎችኢትዮ-ኤሌክትሪክ

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የቀድሞ አሰልጣኙን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ለመሾም ተስማማ !

fitsum Wadu By fitsum Wadu 8 months ago
ዋልያዎቹ በፊፋ ወርሀዊ ደረጃ አንድ ደረጃ ከፍ ብለዋል
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ
የአዳማ ከተማ ቀጣይ አሰልጣኝ ማንነት ውዝግብ ፈጥሯል
የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ለግ 11ኛ ሳምንት /LIVESCORE/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?