By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “ከትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር በተያያዘ በቀጣይ ትልቅ የምስራች ይዘን እንመጣለን” አቶ ባህሩ ጥላሁን /የኢት.እግርኳስ ፌዴ. ዋና ስራ አስፈጻሚ/
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን

“ከትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር በተያያዘ በቀጣይ ትልቅ የምስራች ይዘን እንመጣለን” አቶ ባህሩ ጥላሁን /የኢት.እግርኳስ ፌዴ. ዋና ስራ አስፈጻሚ/

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር በተያያዘ ጠንካራ ስራ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።

የፌዴሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ባህሩ ጥላሁን እንደተናገሩት “ከትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር በተያያዘ ጠንካራ እንቅስቃሴ እያደረግን ነው እንዴት ልንጠቀምባቸው እንችላለን በሚለው ዙሪያም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ወገኖች ጋር እየመከርን ነው ፊፋ የሌሎች ሀገራት ተመሳሳይ ጉዳይን እንዴት እንደፈታም እያየነው ነው ” ሲሉ አስረድተዋል።

ዋና ስራ አስፈጸሚው ሲናገሩ “ከትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር በተያያዘ ብሄራዊ ቡድናችንን እንዴት መጥቀም ይችላሉ ከሀገራችንና ከፊፋ ህግ አንጻርስ ጉዳዩ እንዴት ይፈታል የሚለውን እየመረመርን ነው በተለይ የፌዴሬሽናችን ሜዲካል ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ሳሙኤል የሺዋስ ለሌላ ስራ ፈረንሳይና ስዊዘርላንድ በሄዱበት ወቅት ሁለቱ ሀገራት በሚገኙ የፊፋ ቢሮዎች በመገኘት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አመራሮች ጋር በጉዳዩ ዙሪያ አውርተዋል በዚህ አጋጣሚ ዶክተር ሳሙኤልን በፌዴሬሽናችን ስም ማመስገን እፈልጋለሁ” በማለት ተነግረዋል።

- ማሰታውቂያ -

” ከትውልደ ኢትዮዽያዊያን ጋር በተያያዘ በቀጣይ ለሚዲያው የምናዘጋጀው መድረክ ይኖራል ያኔ ሰፋ አድርገን እንመክራለን ሌሎች ሀገራትም ያገኙትን እድል እንደምናገኝ ርግጠኞች ነን” ያሉት አቶ ባህሩ ” ከትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር በተያያዘ በቀጣይ ትልቅ የምስራች ይዘን እንመጣለን” ሲሉ ያለውን ተስፋ አስረድተዋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የትግራይ ክለቦች ያሉበትን ደረጃ ለመገምገም እና ድጋፍ ለማድረግ የታለመ ጉዞ ወደ መቀሌ ተደረገ።
Next Article አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ለ2016 ኢትዮ ኤሌክትሪክን ተረከበ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችባህርዳር ከተማአዳማ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ ደረጃውን ያሻሻለበትን ውጤት አስመዝግቧል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
በኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ሁለት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርተው ወጠዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ውስጥ በመግባት ጣፋጭ ድል አስመዝግቧል
በአሰልጣኝ ውበቱ ድል አሰልጣኝ አብርሃምም ይሞገስ ማለት ቼልሲ ባሳካው የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ከቶማስ ቱሂል ጋር ላምፓርድም ይሸለም እንደማለት እንዳይሆን እሰጋለሁ”አቶ ባህሩ ጥላሁን (የኢት.እግር ኳስ ፌዴ. ዋና ፀሐፊ)
የሊጉ መሪ ፋሲል ከነማ ወደ ሶዶ አቅንቶ ነጥብጥ ጥሏል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?