By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ለ2016 ኢትዮ ኤሌክትሪክን ተረከበ
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችኢትዮ-ኤሌክትሪክቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ለ2016 ኢትዮ ኤሌክትሪክን ተረከበ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

*…. ለቦታው ሰባት አሰልጠሰኞች ተፎካክረዋል….

በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ የሚነገር ታሪክ ቢኖረውም በቅርብ አመታት ግን እያሽቆለቆለ የመጣው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የቀድሞ የስሁል ሽረ አሰልጣኝ ሳምሶን አየለን በይፈ ቀጥሯል።

ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱን ያረጋገጠው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የገላኑን ዳዊት ታደለን ለመቅጠር ከጫፍ ደረሰ እየተባለ በሚወራበት በአሁኑ ወቅት አምና ድሬዳዋ ከተማን ይዞ የነበረውን አሰልጣኝ ሳምሲን አየለን መቅጠራቸው ከታማኝ ምንጭ የተገኘ መረጃ ያስረዳል። አመራሮቹ ከአሰልጣኝ ዳዊት ጋር በበርካታ ጉዳዮች ተስማምተው ሀሳባቸውን ያስቀየረው ጉዳይ አልታወቀም።

- ማሰታውቂያ -

በኢትዮጵያ እግር ኳስ የማይረሳ ታሪክ የሰራው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጣበት አመት ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱ አነጋጋሪም ሆኗል። ክለቡ በተለይ እግርኳስ ወዳዱ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ደንድርን ካጣ ወዲህ ማንጸባረቅ አለመቻሉና ለማደግ ከፍተኛ ትግል ወደ ሚጠይቀው ከፍተኛ ሊግ መውረዱ በርካታ የስፖርት ቤተሰብን አስቆጭቷል።

በ2016 ኢትዮ ኤሌክትሪክን መረከቡን ያረጋገጠው አሰልጣኝ ሳምሶን ከክለቡ ስራ አስኪያጁ አቲ ሲሳይ ጋርም ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከፋሲል ከነማ ጋር እያደረገ ያለውን ጨዋታ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስታዲየም ተገኝተው እየተከታተሉ ይገኛሉ።

አቶ ሲሳይ ለማ ከአዳማ ለሀትሪክ ድረገጽ እንደተናገሩት “አሰልጣኝ ሳምሶንን ለ2016 በሱፐር ሊጉ ለሚካፈለው ቡድናችን ቀጥረነዋል በቀጣይ ኢትዮ ኤሌክትሪክን ወደነበረበት ክብር ለመመለስ የሚያስችል ስራ እንደሚሰራ ተስፋ እናደርጋለን ከሱ ጋር ፕሪሚየር ሬሊግና ከፍተኛ ሊግ ለይ እየሰሩ ያሉ 7 አሰልጣኞችን አነጋግረን በመመዘኛ አራት ቀርተው ከአራቱ ደግሞ አቶ ሳምሶንን መርጠን ውላችንን ፈጽመናል” ሲሉ ተናግረዋል።

ዋና ስራ አስኪያጁ ሰባት አልጣኞች መወዳደራቸውን ገልጸው ስማቸውን ከመግለጽ ግን ተቆጥበዋል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article “ከትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር በተያያዘ በቀጣይ ትልቅ የምስራች ይዘን እንመጣለን” አቶ ባህሩ ጥላሁን /የኢት.እግርኳስ ፌዴ. ዋና ስራ አስፈጻሚ/
Next Article የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ መድኅንን በሶስት ግብ ልዩነት አሸንፏል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ድሬድዋ ከተማ ተጫዋች ማስፈረሙን ቀጥሏል

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
ቅዱስ ጊዮርጊስ የፊት መስመር አጥቂ አስፈርመዋል!
ጅማ አባጅፋር የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል!!
“ካደክበት ፣ ብዙ ዓመታት ካሰለጠንክበት እና ከተጫወትክበት ክለብ ጋር መጫወት ከባድ ነው” “ኢትዮ ኤሌክትሪክን ወደ ሚታወቅበት ጥሩ ቦታው ላይ ለመመለስ ነው ትልቁ ዓላማዬ” “ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት መካከል ትልቁ ክለብ ነው ፤ ይሄን ማንም የማይክደው ነው።” “የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎቼ 12ኛ ተጫዋቾቼ ነበሩ።”
ብርሃኑ ግዛው የሉሲዎቹ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?