By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: 17ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ነገ ይጀመራል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ

17ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ነገ ይጀመራል

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

*…. ሰባት ክለቦች ተሳታፊ ናቸው…..
*…አዳማ ከተማና ሀድያ ሆሳዕና ተጋባዥ ክለቦች ናቸው..

ሰባት ክለቦች በሁለት ምድብ ተደልድለው የሚፋለሙበት የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ነገ በሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ይጀመራል።

 

በወጣው መርሃግብር መሰረት ነገ ከቀኑ 8 ሰአት ላይ ሃድያ ሆሳዕና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ይጫወታሉ። ጨዋታው የአሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌና የአሰልጣኝ በጸሎት ልዑልሰገድ የታክቲክ ፍልሚያ የሚታይበት ይሆናል። ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ቡና ከሻሸመኔ ከተማ ይገናኛሉ። አዲሱ የቡናማዎቹ አሰልጣኝ ሰርቪያዊው ኮቫዞቪች ኒኮላ ቡድናቸውን የሚያዩበት ሲሆን የአሰልጣኝ ጸጋዬ አዲሱ አዳጊ ክለብ ሻሸመኔ ከተማም ከ2 ሳምንት በኋላ ለሚጀመረው ፕሪሚየር ሊግ ራሳቸውን የሚያዩበትና የሚዘጋጁበት ጨዋታ ይሆናል ተብሏል።

- ማሰታውቂያ -

የዕለተ ማክሰኞ ብቸኛ ጨዋታ የሆነውና በ8 ሰአት የሚካሄደው የአዳማ ከተማና የኢትዮጵያ መድን ፍልሚያ ይጠበቃል። በዚህ ጨዋታ ወጣቱ አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለና በሊጉ ሻምፒዮን ከሆኑት አሰልጣኞች መሃል ከሁለት ክለቦች ጋር ዋንጫ በማንሳት ብቸኛ በሆነው አሰልጣኝ ገ/መድህን ኃይሌ መሃል ያለው ፉክክር ይጠበቃል።

በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚካሄደው 17ኛው የሲቲ ካፕ ፍልሚያ ላይ በምድብ ሀ የምድብ አባት ኢትዮጵያ ቡና ሲሆን ሀድያ ሆሳእና፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ሻሸመኔ ከተማ ተደልድለዋል። በምድብ ሁለት ቅዱስ ጊዮርጊስ የቡድን አባት ሲሆን አዳማ ከተማና ኢትዮጵያ መድን በምድቡ ውስጥ ይገኛሉ።

የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከመስከረም 7-13/2016 ድረስ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንደሚካሄድ የፌዴሬሽኑ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ አስታውቋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ሲዳማ ቡና 5 ታዳጊዎችን ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል።
Next Article በሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ዙር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ ይደረጋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግደደቢትመቐለ ከተማሪፖርት

ሪፖርት | መቐለ ከተማ ከሜዳው ውጭ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አስመዝግቧል

የሻነው ግዛቸው By የሻነው ግዛቸው 8 years ago
አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ከጅማ አባጅፋር ጋር የነበረውን ውል ቀዷል
አፄዎቹ ከሲዳማ ቡና ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ ወላይታ ዲቻም ከኢትዮጵያ መድን ጋር በተመሳሳይ ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !!
አርቢትሮች በየጨዋታው እንዲመረመሩ ተወሰነ
“ኢትዮጵያኖች ቴክኒክ የላቸውም የሚለው ሀሳብ አያስማማኝም፤ ታክቲክ ከሆነ ግን እቀበለዋለው”ሙሉዓለም መስፍን /ዴኮ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?