መነሻ ገጽ አፍሪካ ዋንጫ ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ የመራው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
አፍሪካ ዋንጫአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያዜናዎች

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ የመራው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

አጋራ
አጋራ

ለኮትዲቯሩ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ በምድብ 11 በደቡብ አፍሪካ እና በላይቤሪያ መካከል ተደርጎ 2 – 2 የተጠናቀቀውን ጨዋታ ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ በብቃት መርቶታል ።

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ በጨዋታው ለላይቤሪያ ሁለት ተጫዋቾች የማስጠንቀቂያ የቢጫ ካርድ አሳይቷል ።

በጨዋታው በአምላክ ተሰማን ጨምሮ አራቱም ዳኞች ከኢትዮጵያ የነበሩ ሲሆን በመስመር ዳኝነት ተመስገን ሳሙኤል እና ፋሲካ ብሩ በአራተኛ ዳኝነት ደግሞ ቴዎድሮስ ምትኩ መርተውታል ።

በተያያዘም የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን(ካፍ) በትናንትናው ዕለት ይፋ ባደረገው የ25 ኤሊት ኤ ዳኞች ዝርዝር ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ አካቷል ።

ካፍ በዝርዝሩ 25 ዳኞችን ያሳወቀ ሲሆን ከመጪው ሚያዝያ ስድስት እስከ ሚያዝያ አስር በካይሮ የስልጠና ቆይታ እንደሚኖራቸው ተገልጿል ።

📸 ©Getty images

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...