መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር አዲስ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫ አካሂዷል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር አዲስ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫ አካሂዷል

አጋራ
አጋራ

 

በዚህም መሰረት ከስር የተዘረዘሩት ሰባት ግለሰቦች ለቀጣይ ሶስት አመታት የፕሪሚየር ሊጉ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት በመሆን ያገለግላሉ ።

– መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ (ከኢትዮጵያ ቡና)
– አቶ አብዮት ብርሀኑ (ከፋሲል ከነማ)
– አቶ ንዋይ በየነ (ከቅዱስ ጊዮርጊስ)
– ረዳት ፕሮፌሰር ጌቱ ደጉ(ከወልቂጤ ከተማ)
– አቶ ልዑል ፍቃዱ (ከባህርዳር ከተማ)
– አቶ አሰፋ ሆሲሶ (ከወላይታ ድቻ)
– አቶ መንግስቱ ማሩ (ከኢትዮጵያ መድኅን)

ከደቂቃዎች በኋላም የሊግ አክስዮን ማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢውን የሚመረጥ ይሆናል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...