By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ስደተኛውና ተጠባቂው የሸገር ደርቢ ነገ ከቀኑ 9 ሰዓት በአዳማው ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ስደተኛውና ተጠባቂው የሸገር ደርቢ ነገ ከቀኑ 9 ሰዓት በአዳማው ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

በእስካሁኑ የውድድር አመት ሁለቱም ጠንካራና ደካማ ጉዞ እያደረጉ ቢሆኑም የሁለቱ ቡድኖች አቋም ምንም ይሁን የደርቢ ፍልሚያ እንደመሆኑ ተጨዋቾቹ ለራሳቸው ድል ለክለባቸው የበላይነትና ለደጋፊዎቻቸው ደስታ የሚያደርጉት ፍልሚያ በመሆኑ ከፍተኛ ትኩረት የተቸረው ሆኗል።

ቅዱስ ጊዮርጊሶች በእስካሁኑ 7 ጨዋታ 5 ጊዜ ረትተው አንድ ጊዜ ተሸንፈው አንድ ጊዜ አቻ ወጥተው በ16 ነጥብና 10 ግብ አራተኛ ደረጃ ላይ ሲገኙ ነገ ካሸነፉ በቀጥታ ሁለተኛ ደረጃን የሚይዙ በመሆኑ ጨዋታውን ተጠባቂ አድርጎታል ። በእስካሁኑ 7 ጨዋታ 2 ጊዜ ረትተው 3 ጊዜ ተሸንፈው 2 ጊዜ አቻ በመውጣት በ8 ነጥብና 2 የግብ ዕዳ 13 ኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት ኢትዮጵያ ቡናዎች ጨዋታውን ማሸነፍ በቀጥታ ወደ 7ኛ ደረጃ ከፍ የሚያደርጋቸው በመሆኑ ፍልሚያው አጓጊ ሆኗል።


የነገውን ተጠባቂ ጨዋታ ኢንተርናሽናል አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩ በመሃል ዳኝነት ሲመራው ሁለቱ ኢንተርናሽናል ረዳቶች ሙስጠፋ መኪና ፋሲካ የኋላሸት በረዳትነት ተመድበዋል። አራተኛ ዳኝነቱን ኢንተርናሽናል አርቢትር በላይ ታደሰ ኮሚሽነርነቱን ተስፋዬ ኦሜጋ መያዛቸውን የደረሰን መረጃ ያስረዳል።

በወጣው መርሃ ግብር መሰረት ከእርስ በርስ ፍልሚያ በመቀጠል ባሉ በቀጣዮቹ ሶስት ሳምንታት ቅዱስ ጊዮርጊሶች መቻል፣ ሃዲያ ሆሳዕናና ፋሲል ከነማን ሲገጥሙ ኢትዮጵያ ቡናዎች ሀዋሳ ከተማ ፣ሻሸመኔ ከተማና ሀድያ ሆሳዕናን የሚፋለሙ ይሆናል።

- ማሰታውቂያ -

ሁለቱ ክለቦች በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላይ ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ 45 ጊዜ እርስበርስ ተፋልመዋል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ 22 ጊዜ በማሸነፍ የበላይነቱን ይዟል
ኢትዮጵያ ቡና 8 ጊዜ ሲረታ 15 ጊዜ ደግሞ አቻ ተለያይተዋል።በ45ቱ ጨዋታ 89 ኳሶች ሲቆጠሩ ቅዱስ ጊዮርጊስ 61 ጎሎችን ኢትዮጵያ ቡና ደግሞ 28 ጎሎችን ከመረብ አሳርፈዋል…. ነገ 9 ሰዓት ላይ ለ46ኛ ጊዜ የሚያደርጉት ፍልሚያ ተጠባቂ ሆኗል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ሲዳማ ቡና አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል !
Next Article የመጀመሪያው የስፖርት ፌስቲቫል በኤግዚቢሽን ማዕከል ሊካሄድ ነው….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

አሰልጣኝ ስዮም ከበደ በራሳቸው ፍቃድ  ከሀላፊነታቸው ተነሱ

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ድሬዳዋ ከተማ ከ መቐለ 70 እንደርታ
“አሸንፈን እንደምናልፍ በጣም እርግጠኞች ነን” ሎዛ አበራ “ተጋጣሚያችን ከኛ የተሻለ ምንም ነገር የለውም” አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ
የኢቢሲ ስፖርት ሽልማት መስከረም መጀመሪያ ይካሄዳል
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከድሬደዋ ከተማ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?