መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና ይገዙ ቦጋለ ቅጣት ተጥሎበታል !!
ሲዳማ ቡናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

ይገዙ ቦጋለ ቅጣት ተጥሎበታል !!

አጋራ
አጋራ

 

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ6ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ ሲተላለፉ በተጫዋች የሲዳማ ቡናዉ የመስመር ተጫዋቾች ይገዙ በጋለ ቅጣት ተጥሎበታል።

የኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ጥ በ6ተኛ ሳምንት በተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያዎች ላይ ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።

#በተጫዋቾች_ደረጃ:- ግርማ በቀለ የተጋጣሚን ቡድን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ሲሆን 3 ጨዋታ እንዲታገድና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት 3ሺ ብር እንዲከፍል ፣ ቢኒያም ገነቱ እና መድሃኔ ብርሀኔ ቀይ ካርድ በመመልከታቸው ምክንያት አንድ ጨዋታ እንዲታገዱ እንዲሁም ይገዙ ቦጋለ በሳምንቱ ጨዋታ ጎል ካስቆጠረ በኋላ የማዕዘን ባንዲራ ስለመስበሩ ሪፖርት ስለተደረገበት ባጠፋው ጥፋትም 10, 000 ብር እንዲከፍል እና የተሰበረውን ንብረት እንዲተካ ወይም አወዳዳሪው አካል የሚያቀርበውን የንብረትን ዋጋ እንዲከፍል ተወስኗል፡፡

#በክለቦች ደረጃ:- ሃዋሳ ከተማ ፣ ፋሲል ከነማ፣ ወላይታ ድቻ እና ሀዲያ ሆሳዕና በሳምንቱ ጨዋታቸው የክለባቸው አምስትና ከአምስት በላይ ተጫዋቾች በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ ምክንያት 5,000 ሺ ብር እንዲከፍሉ ተወስኗል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...