By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ዕጣ ማውጣት መርሐ ግብር ተከናወነ
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ዕጣ ማውጣት መርሐ ግብር ተከናወነ

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 1 year ago
Share
SHARE
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ1ኛ ሊግ ክለቦች የ2015 ዓ.ም የውድድር ደንብ ውይይትና የእጣ ማውጣት ስነስርዓት በዛሬው እለት ጥቅምት 29 ተከናውኗል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የአንደኛ ሊግ ኮሚቴ ስብሳቢ አቶ አሰር ኢብራሂም የ1ኛ ሊግ ክለቦች የ2015 ዓ.ም የውድድር ደንብ ውይይትና የእጣ ማውጣት ስነስርዓት መክፈቻ ባደረጉት ንግግር “እንኳን ለ2015 ዓ.ም የውድድር ዘመን በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን 1ኛ ሊግ የ2014 ዓ.ም ውድድር በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። በዚህ ዓመትም ለየት ባለ መልኩ እናከናውናለን። በስራ አስፈፃሚ ደረጃ በተነጋገርነው መሰረት ውጤታማ ስፖርታዊ ጨዋነት የሰፈነበትና ተተኪ ተጫዋችች ማፍራት ላይ ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን። ያለፈው አመት የነበሩትን ክፍተቶች በማረም ጠንካራ ጎኖችን በማጎልበት እንሰራለን።” ብለዋል።
የ 2014 ዓ.ም የውድድር አፈፃፀም ሪፖርትና የዳኞች ሪፖርት የቀረበ ሲሆን የ 2015 ዓ.ም የውድድር ደንብ በተለይም የተሻሻሉ ደንቦች ላይ በአቶ ቡዛየሁ ጌታቸው ቀርቦ ውይይት ተየርጎበታል። ውይይቱንም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊ አቶ ባህሩ ጥላሁን
፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የ 1ኛ ሊግ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አሰር ኢብራሂም ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የውድድር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ከበደ ወርቁ እንዲሁም የአንደኛ ሊግ ኮሚቴ አባል አቶ አቶ ብዙአየሁ ጌታቸው በመሆን የመሩት ሲሆን ከተሰብሳቢዎች ለቀረቡ ጥያቄዎችም ምላሽ ተሰጥቷል።
በመጨረሻም ለውድድሩ የሚያስፈልገውን መስፈርት ባሟሉ 29 ቡድኖች መከከል የምድብ ድልድልና የእጣ ማውጣት ስነስርዓት ተከናውኗል።
በፕሮግራሙ ላይ በመገኘት የመዝጊያ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ “1ኛ ሊጉ ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበት ቦታ ነው። የወጣቶች ልማት ላይ ትኩረት ሰጥታችሁ መሥራት አለባችሁ። ብትችሉ በዋናው ቡድን በየዓመቱ ሁለት ሦስት በቋሚ አሰላለፍ ማሰለፍ ብትችሉ በዚህ መልኩ አስተዋፅኦ ማድረግ ትችላላችሁ። ለብሄራዊ ቡድን የሚሆኑ ተጫዋቾች ማፍራት ምስጋናው የናንተ ነው። መልካም የውድድር ዘመን ይሁንላችሁ።” ብለዋል።
የ 1ኛ ሊግ ክለቦች አስፈላጊውን መስፈርት የሚያሟሉ ተጨማሪ ክለቦች እስከ ህዳር 9 ምዝገባ ተከናውኖ ተወካዮች በተገኙበት ህዳር 10 2015 ዓ.ም በየምድቡ የሚደለደሉ ሲሆን የቡድኖቹ ቁጥር ታይቶ አምስተኛ ምድብ ሊኖር እንደሚችል ተገልጿል።
ዛሬ በተካሄደ የምድብ ድልድል የእጣ ማውጣት ስነ ስርአት ቡድኖች በሚከተለው መልኩ ተደልድለዋል።
ምድብ 1
1. ሙከ ጡሪ ከተማ
2. ድሬ ባፋኖ
3. አዴት ከተማ
4. ቢሾፍቱ ከተማ
5. አዲስ አበባ ፖሊስ
6. ዱከም ከተማ
7. ድሬዳዋ ፖሊስ
8. ዳንግላ ከተማ
ምድብ 2
1. አማራ ውሃ ሥራዎች ድርጅት
2. ቅበት ከተማ
3. ሞጆ ከተማ
4. ወሊሶ ከተማ
5. ወንዶ ገነት ከተማ
6. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
7. ካራማራ
8. አማራ ፖሊስ
ምድብ 3
1. ሱሉልታ ከተማ
2. ሆለታ ከተማ
3. ልደታ ክፍለ ከተማ
4. ቡሬ ዳሞት
5. አዲስ ቅዳም
6. ሐረር ከተማ
7. አረካ ከተማ
ምድብ 4
1. ሞጣ ከተማ
2 ሰመራ ዩኒቨርሲቲ
3. በደሌ ከተማ
4. ደባርቅ ከተማ
5. ሾኔ ከተማ
6. ኦሮሚያ ፖሊስ

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የተመስገን ብርሀኑ የተጨማሪ ደቂቃ ግብ ሀድያ ሆሳዕናን ለድል አብቅቷል
Next Article ይገዙ ቦጋለ ቅጣት ተጥሎበታል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግአርባምንጭ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | አርባምንጭ ከተማ ሀዋሳ ከተማን ረቷል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 2 years ago
ዝውውር |በረከት  አዲሱ ለአርባምንጭ ከተማ ፊርማውን አኑሯል
የጨዋታ ዘገባ | መከላከያ ከወራጅ ቀጠና የወጣበትን ድል አስመዝግቧል
ሻምፒዮንስ ሊግ | የሆሮያው አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜስ ዳሮሳ ወደ አልጀሪያ ተመልሰው ዢ ኤስ ካቢሊን ይገጥማሉ
ሰበታ ከተማ የተጫዋቹን ውል አራዝሟል !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?