By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ”ሲዳማ ቡናን ከመዉረድ ስጋት እንዲላቀቅ ማድረጌ እጅግ በጣም ደስታን ፈጥሮልኛል” ስዩም ከበደ /የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ/
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችሲዳማ ቡናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግስዩም ከበደየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

”ሲዳማ ቡናን ከመዉረድ ስጋት እንዲላቀቅ ማድረጌ እጅግ በጣም ደስታን ፈጥሮልኛል” ስዩም ከበደ /የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ/

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

”ሲዳማ ቡናን ከመዉረድ ስጋት እንዲላቀቅ ማድረጌ እጅግ በጣም ደስታን ፈጥሮልኛል”

”የተስፋዉ u20 ቡድናችን መጠናከር ይገባዋል”

”ከክለቡ ጋር አብሬ እቀጥላለሁ”

ስዩም ከበደ /የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ/

- ማሰታውቂያ -

የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ቦርድ ባደረገዉ ስብሰባ አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ከክለቡ ጋር እንዲቀጥል ወስኗል።

አሰልጣኙም ከክለቡ ጋር እስከ 2016 ዓ.ም የውድድር ዘመን መጨረሻ ድረስ የሚያቆይ ኮንትራት እንዳለዉ ገልፆልናል።

እኛም ከሲዳማ ቡና ዋና አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ጋር ስለ ክለቡ ቆይታ እና ቀጣይ ጉዞዉ አጭር ቆይታ አድርገናል።

ሀትሪክ :- ሲዳማ ቡናን ከያዝክ በኋላ የ2015 ቆይታህ ምን ይመስል ነበር ?

ስዩም :- ያዉ እንደሚታወቀዉ ወደ ቡድኑ የተቀላቀልኩት ዉድድሩ ተጀምሮ አራት ጨዋታዎች ተደርገዉ ቡድኑ 1 ነጥብ ብቻ ይዞ እያለ ነበር። ይህ ደግሞ ስራዬን ይበልጥ አስቸጋሪ አድርጎታል ምክንያቱም በቅድመ ዝግጅትና በተጫዋቾች ምልመላ ወቅት ከክለቡ ጋር አብሮ አለመሆኔ ይበልጥ አስቸጋሪ አድርጎት በብዙ ዉጣ ዉረዶችና ፈተናዎች የዉድድር ዘመኑን እንዳጠናቅቅ አስገድዶኛል።

ነገር ግን የ2015 ዓ/ም የዉድድር ዘመኑን ሳጠናቅቅ ክለቡን ከመዉረድ ስጋት እንዲላቀቅ ማድረጌ ግን እጅግ በጣም ደስታን ፈጥሮልኛል።

ሀትሪክ :- በመጨረሻዎቹ ሁለት ጨዋታዎች ዉጤት ስለማጣታችሁ ምን ትለናለህ ?

ስዩም :- በመጨረሻዎቹ ሁለት ጨዋታዎች ዉጤት አለማግኘታችን 4ኛ ሆነን የማጠናቀቅ ዕድላችን አበላሽቶብናል። ነገር ግን እንደ አሰልጣኝ ለወጣቶቻችን እና ላልተጫወቱት ዕድል መስጠት ስለነበረብኝ በሁለቱ ጨዋታዎች ላይ አዳዲስ ልጆችን ወደ ሜዳ አስገብቼ ያየሁበት ነበር ያ ደግሞ የራሱ ጠቀሜታ አለዉ።

በጥቅሉ ጠንካራዉ ክለባችን ከዘመኑ ዉድድር ብዙ የተማረባቸዉ ነገሮች ስለሚበዙ ለቀጣዩ በተሻለ ቁመና እንደምንቀርብ ተስፋ አደርጋለሁ።

ሀትሪክ :- ከእላይ እንደገለፅክልን በተጠናቀቀዉ የዉድድር አመት ከታች ላደጉ ልጆች እድል እንደተሰጠ እና ይሄም ጠቀሜታ እንዳለዉ ገልፀህልናልና በቀጣይ ለታዳጊ ልጆች እድል በመስጠቱ ላይ ከተስፋዉ ቡድን ጋር ተቀራርቦ በመስራቱ ላይ እና ከአሰልጣኞቹ ጋር ተጣምሮ በመስራቱ ላይ ምን ታስባለህ ?

ስዩም :- በሚኖረን pre-season preparation ከተስፋ ቡድን አሰልጣኞች ጋር በመነጋገርና በመመካከር እጅግ ተስፋ ላላቸዉ ታዳጊዎች በዝግጅት ፕሮግራማችን እንዲካፈሉ ዕድል እንሰጣለን። አሁን ካሉን ጋር አወዳድረን የተሻሉትን ለማሳደግ ጥረት እናደርጋለን።

ለወደፊት ይበልጥ ለታዳጊዎቹ የተስፋ ዕድሉን ለመስጠት መጀመሪያ የወጣቶች ምልመላ ላይ በእጅጉ ትኩረት ተደርጎበት ሊሰራ ይገባል። ዋናዉ ቡድን ላይ ጠንካራ ታዳጊ ልጆች እንዲኖሩን የተስፋ u20 ቡድናችን መጠናከር ይገባዋል ለዚህም ከአሰልጣኞቹ ጋር በቅርበት በመነጋገር እንሰራለን።

ሀትሪክ :- በቀጣይ በሲዳማ ቡና ቤት በሚኖርህ ቆይታ ምን እንጠብቅ ?

ስዩም :- ቀደም ብዬ እንደገለፅኩት ዘንድሮም 4ኛ ሆነን ለመጨረስ ዕድሉ ነበረን። በቀጣይ ለሻምፒዮን ፍልሚያዉ በሚያስችል ቁመና ለመገኘት ከወዲሁ ቅድመ ሥራዎች ተጀምረዉ በመስራት ላይ እንገኛለንና ጠንካራዉን ሲዳማ ቡናን በመስራት ጥሩ የዉድድር ዓመት እናሳልፋለን ብዬ አስባለሁ።

ሀትሪክ :- በመጨረሻም ማመስገን የምትፈልጋቸዉ አካላት ካሉ እድሉን እንስጥህ።

ስዩም :- ከሁሉ አስቀድሜ ፈጣሪን ማመስገን የምፈልግ ሲሆን ከእሱ በመቀጠል ወደ ክለቡ አንድ ብዬ በመጣሁበት ወቅት ለሲዳማ ቡና ይመጥናል ብለዉ አምነዉኝ ወደ ክለቡ እንድመጣ ላደረጉኝ ለክለቡ ለቦርድ አመራሮች ምስጋናዬን ማስተላለፍ የምፈልግ ሲሆን እንዲሁም ክለቡ ባሳለፋቸዉ አስቸጋሪ መንገዶች ሁሉ አብረዉን ለነበሩ ለክለቡ ለቦርድ አመራሮች ፣ ለስራ አስኪያጁ ፣ ለደጋፊ ማህበሩ እና ለክለባችን የጀርባ አጥንት ለሆኑት ለደጋፊዎቻችን በሙሉ በእኔ በኮቺንግ ስታፌ እና በተጫዋቾቼ ስም ምስጋናዬ ይድረሳቸዉ።

ሀትሪክ :- ስለነበረን ቆይታ እናመሰግናለን።

ስዩም :- እኔም እንግዳችሁ አድርጋችሁ ስላቀረባችሁኝ አመሰግናለሁ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article “ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽኑ ጋር ጥሩ ግንኙነት አለን ነገር ግን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውጤትም ችግርም አለው”
Next Article ለሦስት የትግራይ እግር ኳስ  ክለቦች የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ሊካሄድ ነው !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
English ArticleFIFA

World Cotton Day: FIFA to turn “world’s spotlight” on African cotton producers

Mussie Girmay By Mussie Girmay 2 years ago
አቶ እንዳለየሱስ አባተ ከዋሊያዎቹ ሃላፊነት ተነሱ
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሀገራችን የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የግማሽ ሚልየን ብር ድጋፍ አደረገ
እንደተለመደው ሀትሪክ ስፖርት ከአዳዲስና ወቅታዊነትን ከተላበሱ ዘገባዎቻ ጋር ነገ ማለዳ ገበያ ላይ ትውላለች ፤
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ 24 ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?