By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ አሰልጣኝ ሆኜ ሳይሆን በተጨዋችነት ሜዳ ውስጥ ግብጽን መፋለም እመርጥ ነበር” ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማሪያም / አዲሱ የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ /
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎች

“እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ አሰልጣኝ ሆኜ ሳይሆን በተጨዋችነት ሜዳ ውስጥ ግብጽን መፋለም እመርጥ ነበር” ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማሪያም / አዲሱ የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ /

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማሪያምና
አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው:-
ዋሊያዎቹ ከፈርኦኖቹ ጋር ለሚኖራቸው ሰላማዊ ጦርነት ተመረጡ…

” ከግብጽ ጋር ተሞክሮ አለኝ ምንም ፍርሃት የለብኝም ካይሮ ላይ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን 3 ለ 1 የረታንበትን ውጤት አንረሳውም አይረሱትምም” ሲሉ አዲሱ የዋሊያዎቹ አለቃ ኢንስትራክተር ዳንኤል
ገ/ማሪያም ተናገሩ።

ከአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጋር የነበረው ውል በስምምነት ከተቋጨ በኋላ የዋሊያዎቹ አሰልጣኝነት ቦታ ክፍት ሆኖ ቆይቶ ከሳምንታቶች በፊት የፌዴሬሽኑ የቴክኒክ ዳይሬክተር ሆነው የተመረጡት ኢንስትራክተር ዳንኤል
ገ/ማሪያም ፌዴሬሽኑ ይፋ ባደረገው መረጃ ከማላዊና ከግብፅ ብሄራዊ ቡድኖች ጋር የሚደረገውን የ180 ደቂቃ ፍልሚያን በዋና አሰልጣኝነት እንዲመሩ ሲሾም ባህርዳር ከተማን ወደ ጠንካራ አቋም የመለሱትና የዋንጫ ተፎካካሪ ያደረጉት አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛውን በምክትል አሰልጣኝነት ሾሟል። ከቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ጀምሮ ሀገራዊ ጥሪ ሲቀርብለት በጎ ምላሽ የሚሰጠው የባህርዳር ከተማም ከፌዴሬሽኑ የቀረበለትን ጥያቄ በአዎንታዊ ጎኑ በመቀበል አሰልጣኙ የቀረበላቸውን አገራዊ ጥሪ መቀበሉን ማስታወቁ ሙገሳ አስችሮታል።

አዲሱ የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ዳንኤል ከሹመቱ በኋላ ሲናገሩ “በጣም ተደስቻለሁ የማንኛውም ተጨዋች ሆነ አሰልጣኝ ትልቁ ግቡ የሀገሩን ባንዲራ ወክሎ መወዳደር ነው በግሌ እንኳን ሜዳ ውስጥ የሚፋለም ቡድን መምራት ቀርቶ ቡድኑን በመሪነት ይዞ መጓዝ የሚፈጥረው ኩራት ለየት እንደሚል እረዳለሁ
በሀላፊነት ታምኖብኝ በመመረጤ ፌዴሬሽኑን አመሰግናለሁ” ሲሉ ተናግረዋል።

- ማሰታውቂያ -

“ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሀገሩን ወክሎ ግብፅን የመፋለም እድል ቢያገኝ በደስታ እንደሚቀበለው እምነቴ ነው ከዋናው ቡድን ጋር ባይሆንም ምክትል ሆኜ ግብጾችን የገጠምንበት ጨዋታ አልረሳውም እነ አቡበከር ናስር የተካተቱበት ከ17 አመት በታች ቡድናችን ካይሮ ላይ ግብጽን 3ለ1 የረታበትን ጨዋታ አልረሳውም በተቻለ መጠን ሁለቱንም የማላዊና ግብፅ ጨዋታን ለማሸነፍ እንጥራለን በተለይ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ አሰልጣኝ ሆኜ ሳይሆን በተጨዋችነት ሜዳ ውስጥ ግብጽን መፋለም እመርጥ ነበር” ሲሉ ለጨዋታው የሰጡትን ትኩረት አስረድተዋል።

ስደተኛው ብሄራዊ ቡድናችን በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ እየተመራ ታንዛኒያ ላይ ግብፅን 2ለ0 በማሸነፍ የበርካታ አመታት ደካማ ታሪክን ገደብ እንዳስበጀለት ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ካይሮ ላይ ግብፅን የረታበትን ምርጥ ውጤት የአሰልጣኝ አጥናፉ ዓለሙ ምክትል በመሆን ያሳኩት ኢንስትራክተር ዳንኤል
ገ/ማሪያምና ምክትላቸው አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው ጋር በመሆን ካይሮ በፈርኦኖች ምድር ዳግም ታሪክ ይከስቱ ይሆን..? የሚለው የመላው ኢትዮጵያዊ ጥያቄ ሆኗል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታም ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተገባዷል !!
Next Article የኢትዮጵያ መድን ና ሲዳማ ቡና የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ ይፋ ሆነዋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንአትሌቲክስ

የአትሌቲክሱ አውራ ለመሆን 6 ዕጩዎች ተፋጠዋል…..

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 1 year ago
መከላከያ በከፍተኛ ሊግ እየተጫወተ በፕሪምየር ሊጉ ውል ሊያስገድደኝ አይችልም” አናጋው ባደግ (መከላከያ /ወላይታ ድቻ)
ከፕሪሚየር ሊጉ ሶስተኛው ወራጅ ክለብ የሚለይበት ወሳኝ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ።
“የእኛ ስንብት የዲስፕሊን ኮሚቴውና ፌዴሬሽኑ በአንድ ሳምባ እንደሚተነፍሱ ያረጋገጠ ነው”አቶ ጳውሎስ ተሰማ (የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ�)
ኢንተርናሽናል አርቢተር ባምላክ ተሰማ ትልቁን ጨዋታ ይመራል !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?