አሰልጣኝ ተሐስገን ዳናን በዋና አሰልጣኝነት ከሾሙ በኋላ በርካታ የሚባሉ ተጫዋቾችን በክረምቱ የዝውውር መስኮት ማስፈረም የቻሉት ኢትዮጵያ ቡናዎች አሁን ደግሞ ተጨማሪ የዉጭ ሀገር ተጫዋች አስፈርመዋል።
በናማዎቹን በዛሬዉ ዕለት የተቀላቀለዉ ጋናዊው የመሀል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ክዋኩ ዱኧህ ሲሆን ከዚህ ቀደምም ተጫዋቹ ለሀገሩ ሶስት ያህል ክለቦች መጫዎት የቻለ ሲሆን ሁለት አመት በሚቆይ የስምምነት ዉል ለቡናማዎቹ ለመጫወት ፊርማውን ማኖሩን ክለቡ ይፋ አድርጓል።