By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የትግራይ ክለቦችን የመታደግ ዘመቻ አንዱ አካል የሆነው ቴሌቶን ሊካሄድ ከጫፍ ደርሷል…..
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ወልዋሎዜናዎችመቐለ 70 እንደርታስሁል ሽረ

የትግራይ ክለቦችን የመታደግ ዘመቻ አንዱ አካል የሆነው ቴሌቶን ሊካሄድ ከጫፍ ደርሷል…..

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

.. አጠቃላይ የአንድ አመት የዝግጅት ጉዞን በተመለከተ
ሃሙስ መግለጫ ሊሰጥ ነው…..

“በእናንተ ውስጥ እኛም አለን” በሚል መሪ ቃል በተለይ ሶስቱን የትግራይ ክለቦችን በገቢ ለመደገፍ እየተካሄደ ያለው ሁሉን አቀፍ ዘመቻን የሚያብራራ ጋዜጣዊ መግለጫ የፊታችን ሃሙስ በሸራተን አዲስ እንደሚሰጥ ተገለጸ።

ስፖርት ለሰላም ስፖርት ለፍቅር ስፖርት ለሀገር አንድነት በተሰኘው በዚህ መርሃግብር ከጦርነቱ ማግስት ከፍተኛ የመፍረስ አደጋ የተጋረጠባቸውን ሶስቱ ክለቦች መቀለ 70 እንደርታ ፣ ወልዋሎ አዲግራትና ስሁል ሽረ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ እንዲመለሱ ለማድረግ የክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ጭምር ጥሪ ያደረጉበት ብሄራዊ ቴሌቶን የአንድ አመት ጉዞን የመጨረሻን ምዕራፍ የሚያብራራ እንዲሁም ፕሮግራሙ መቼና የት እንደሚካሄድ የሚገልጽ ጋዜጣዊ መግለጫ ከነገ በስቲያ ሃሙስ ግንቦት 29/2016 በሸራተን አዲስ እንደሚሰጥ የትግራይ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር በአቶ ተክላይ ፍቃዱ ፊርማ የወጣው ደብዳቤ ያስረዳል።

ከፍተኛ የክልሉና የስፖርቱ አመራሮች የዝግጅቱ አስተባባሪዎች በሚገኙቨት የሸራተን አዲሱ መግለጫ ላይ መገናኛ ብዙሃኑ እንዲገኙ ጥሪ ቀርቧል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ዋልያዎቹ ከስብስባቸው አንድ ተጫዋች ቀንሰዋል
Next Article ሱራፌል ዳኛቸው ለአሜሪካው ክለብ በይፋ ፈርሟል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንና የመከላከያው ተጨዋች ነጂብ ሳኒ ከ4 ወራት ጉዳት በኃላ ወደ ሜዳ ተመለሰ

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
ብሩክ ገብረአብ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብቷል
“ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪኩን ያሳመረለት ተጫዋች ነኝ” “የቤት ልጅ ነው በሚል ሀሳብ ሁሉም ተጫዋቾች ከሚከፈላቸው ያነሰ ገንዘብ ነበር የሚከፈለኝ” “ከውል ውጩ የሚገቡልኝን ቃሎች ተደርገውልኝ አያውቁም” ናትናኤል ዘለቀ
ሲዳማ ቡና ምንተስኖት ከበደን ለማስፈረም ተስማምቷል
ፋሲል ከነማና አሰልጣኝ ሃይሉ ነጋሽ መለያየታቸው ርግጥ ሆኗል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?