መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወላይታ ዲቻ የክለቡን ሥራ አስኪያጅ ከሀላፊነት አንስቷል !!
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎች

ወላይታ ዲቻ የክለቡን ሥራ አስኪያጅ ከሀላፊነት አንስቷል !!

አጋራ
አጋራ

 

የወላይታ ዲቻ ስፖርት ክለብ ሰሞኑን በክለቡ ለተፈጠረዉ ዉዝግብ መነሻ ነው ያለውን የክለቡ ሥራ አስኪያጅ አቶ ወንድሙ ሳሙኤልን ከኃላፊነት አንስቷል።

የክለቡ ቦርዱ ስራ አስኪያጁን ከሀላፊነት እንዲነሳ ሲወስን በሶስት መሠረታዊ ምክንያቶች መሆኑንም የገለፀ ሲሆን ከጥፋቶቹ መካከልም :- አንደኛ የክለቡን የስም ለውጥ በተመለከተ የተጻፈው ደብዳቤ በክለቡ ቦርድ እና የሥራ አስፈጻሚ እውቅና የለለዉ በመሆኑ እና ማስተካከያ ተብሎ የተጻፈው ደብዳቤ በራሱ ስህተት ያለዉ በመሆኑ ምክንያት ስራ አስኪያጁን ለማሰናበት መወሰኑን ቦርዱ ይፋ አድርጓል።

በዚህም አቶ ምትኩ ሀይሌ በጊዜያዊነት የክለቡ ስራ አስኪያጅ ሆነዉ እንዲያገለግሉ ተመርጠዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...