By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ዋልያዎቹ ከስብስባቸው አንድ ተጫዋች ቀንሰዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየአለም ዋንጫ ማጣሪያዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ዋልያዎቹ ከስብስባቸው አንድ ተጫዋች ቀንሰዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 2 years ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በ2026 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ለሚያደርጋቸው የምድብ 3ኛ እና 4ኛ ጨዋታዎች የመጨረሻ የ23 ተጫዋቾች ስብስቡን አሳውቋል።

ቡድኑ አስቀድሞ ለ26 ተጫዋቾች ጥሪ አድርጎ የነበረ ሲሆን ያሬድ ባየህ ፣ ሔኖክ አዱኛ እና ቸርነት ጉግሳ በጉዳት ምክንያት አስቀድመው በስብስቡ ሳይካተቱ ቀርተዋል።

ጊት ጋትኩትን ወደ ስብስቡ አካቶ ዝግጅቱን ሲያደርግ የሰነበተው ቡድኑ ከነበሩት የ24 ተጫዋቾች መካከል የባህርዳር ከተማውን ሀብታሙ ታደሰን በመቀነስ 23 ተጫዋቾች በመያዝ ወደ ቢሳው ያመራል።

በዚህም በብሔራዊ ቡድኑ የመጨረሻ 23 ስብሰብ በግብ ጠባቂነት ሰይድ ሀበታሙ ፣ ፍሬው ጌታሁን እና አቡበከር ኑራ በተከላካይነት ጊት ጋትኩት ፣ ብርሀኑ በቀለ ፣ ፍሬዘር ካሳ ፣ ሚልዮን ሰለሞን ፣ ፈቱዲን ጀማል ፣ ፍቅሩ አለማየሁ ፣ ረመዳን ዩሱፍ እና ያሬድ ካሳዬ ተካተዋል።

- ማሰታውቂያ -

በአማካይ ስፍራ ጋቶች ፓኖም ፣ ብሩክ ማርቆስ ፣ ወገኔ ገዛኸኝ ፣ አብዱልከሪም ወርቁ ፣ ፉአድ ፈረጃ ፣ ቢንያም በላይ ፣ አብነት ደምሴ እና ቢንያን አይተን ሲካተቱ በአጥቂ ስፍራ ከነአን ማርክነህ ፣ ቢንያም ፍቅሩ ፣ መስፍን ታፈሰ እና ምንይሉ ወንድሙ ተካተዋል።

ብሔራዊ ቡድኑ በነገው ዕለት ወደ ቢሳው የሚያመራ ሲሆን በመጪው ሐሙስ ከጊኒ ቢሳው አቻው ጋር ቢሳው ከተማ ላይ ጨዋታውን ያደርጋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የኢት.ፕሪሚየር ሊግን ወደ አዲስ አበባ ለመመለስ የከተማ አስተዳደሩ ይፋዊ ፍቃድ እየተጠበቀ ነው ተባለ …..
Next Article የትግራይ ክለቦችን የመታደግ ዘመቻ አንዱ አካል የሆነው ቴሌቶን ሊካሄድ ከጫፍ ደርሷል…..

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
The BiG Interview

“ከጅማ አባጅፋር የለቀኩት ገንዘብ ተቀብዬ ወይም ሙስና ሰርቼ አይደለም ይሄ ስም ማጥፋት ነው” “ድሮ ቀለበት ያደረገ ተጨዋች ሽማግሌ ነበር የሚባለው” አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና (ሰበታ ከተማ)�

hatricksport team By hatricksport team 7 years ago
ሀትሪክ ስፖርት ነገ ማክሰኞ የመጀመሪያዋ ባለቀለሟ እና ተወዳጇ ሀትሪክ ስፖርት ሳምንታዊ ጋዜጣ እንደተለመደው የተለያዪ አዳዲስና ትኩስ ዘገባዎችን አካታ ነገ ማክሰኞ ከእጅዎ ትገባለች።
“ኢትዮጵያ ቡና በአንደኛ ዙር ያሳካውን ድል በፍፁም አይደግመውም” ሙላለም መስፍን /ዴኮ/ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
የጨዋታ ዘገባ | የ13ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
አበባው ሰለሞንና ወልቂጤ ከተማ ሊለያዩ?
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?