By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢት.ፕሪሚየር ሊግን ወደ አዲስ አበባ ለመመለስ የከተማ አስተዳደሩ ይፋዊ ፍቃድ እየተጠበቀ ነው ተባለ …..
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአዲሰ አበባ ስታዲየምየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢት.ፕሪሚየር ሊግን ወደ አዲስ አበባ ለመመለስ የከተማ አስተዳደሩ ይፋዊ ፍቃድ እየተጠበቀ ነው ተባለ …..

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ27-30ኛ ሳምንት 32 ጨዋታዎችን በአዲስ አበባ ስታዲየም ለማካሄድ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቃድ እየተጠበቀ መሆኑ ተነገረ ።

ከፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በተገኘ መረጃ ውድድሩን በአዲስ አበባ ለማካሄድ ለከተማ አስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ደብዳቤ መላኩ ታውቋል። ባለፉት አመታት ሲሰራበት እንደነበረውና በሀዋሳ፣ በድሬዳዋ ፣በባህርዳርና በአዳማ በተካሄደው የሊጉ መርሃግብር የየከተሞቹ አስተዳደር የጸጥታም ይሁን ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ሀላፊነት በመውሰድ ውድድሩ ሲካሄድ መቆየቱ ተነግሯል።

የአዲስ አበባ ስታዲየም ከ3 አመት በኋላ የሊጉን ውድድር ያስተናግዳል ተብሎ በከተማው እግርኳስ አፍቃሪያን በትልቅ ጉጉት እየተጠበቀ ሲሆን የከተማ አስተዳደሩ በወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በኩል እውቅና ሰጥቶ ሃላፊነት ከወሰደ ከ27ኛ እስከ 30ኛ ሳምንት ያሉት ጨዋታዎች በአዲስ አቧባ ስታዲየም ሊካሄድ ፍቃድ ካልተገኘ ግን ከ27-30ኛ ሳምንት ድረስ ያሉት 32 ጨዋታዎች በሀዋሳ የሚቀጥሉ መሆናቸው ታውቋል።

በዋሊያዎቹ ሁለት የማጣሪያ ጨዋታዎች የተቋረጠው የሊጉ መርሃግብር በቀጣዩ ሳምንት የሚቀጥል ሲሆን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ56 የጥብና 26 ግብ እየመራ መሆኑ ይታወቃል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ስድስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
Next Article ዋልያዎቹ ከስብስባቸው አንድ ተጫዋች ቀንሰዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

“የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ እንዳናነሳ ያደርገናል ብዬ የምሰጋው አንድም ክለብ አላየሁም” አብዱልከሪም መሐመድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
የጦና ንቦቹ ቀጣይ አሰልጣኝ ታውቋል
የአደይ አበባ ብሔራዊ ስታዲየም የሁለተኛው ምዕራፍ ጅማሮ !
አይቮሪኮስታዊው የግብ ዘብ ሲልቭያን ጎቦሆ ወልቂጤ ከተማን በይፋ ተቀላቅሏል
ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?