By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን በሊጉ የሀያ ስድስተኛ ሳምንት መርሐግብር ወሳኝ ድል አሳክተዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችድሬዳዋ ከተማአዳማ ከተማወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን በሊጉ የሀያ ስድስተኛ ሳምንት መርሐግብር ወሳኝ ድል አሳክተዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

በሀያ ስድስተኛዉ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ዕለት ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ወልቂጤ ከተማን ማሸነፍ ችሏል።

በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ቴዎድሮስ ምትኩ መሪነት በጀመረዉ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማዎች በተሻለ የኳስ ቁጥጥር ድርሻ የጀመሩ ሲሆን ገና በመባቻዉም ግብ ማስቆጠር ችለዋል ። በዚህም ግብ ጠባቂዉ ፋሪስ አለዊ ቻርልስ ሙሰጌ ላይ ጥፋት መስራቱን ተከትሎ የተሰጠዉን የፍፁም ቅጣት ምት ሱራፌል ጌታቸው ወደ ግብነት ቀይሯል።

በዚህ ሁኔታ በጀመረዉ ጨዋታ በ14ተኛዉ ደቂቃ ላይም አማካዩ ሱራፌል ጌታቸዉ ያመቻቸለትን ኳስ ካርሎስ ዳምጠዉ ወደ ግብነት በመቀየር የክለቡን መሪነት ወደ ሁለት ለዜሮ ከፍ ማድረግ ችሏል። ገና በጊዜ ሁለት ጎሎችን ያስተናገዱት ክትፎዎቹ ከግማሽ ሰዓት በኋላ በ33ተኛዉ ደቂቃ ላይ በተመስገን በጅሮንድ አማካኝነት ከቅጣት ምት ሙከራ ማድረግ ችለዋል።

 

- ማሰታውቂያ -

ከዚች ሙከራ በተጨማሪም በ45+ ደቂቃ ላይ ወልቂጤ ከተማዎች በዳንኤል ደምሱ አማካኝነት ከርቀት ድንቅ ሙከራ ቢያደርጉም ግብ ጠባቂዉ አብዩ ካሳየ ተቆጣጥሮባቸዋል። ከዕረፍት መልስ በተመጣጣኝ እንቅስቃሴ በቀጠለዉ ጨዋታ በ62ተኛዉ ደቂቃ ላይ ኳስ በዕጅ መነካቱን ተከትሎ የተሰጠዉን ፍፁም ቅጣት ምት ካርሎስ ዳምጠዉ ወደ ግብነት በመቀየር የክለቡን መሪነት ወደ ሶስት ለዜሮ ከፍ አድርጓል። በተጨማሪ ደቂቃዎች ላይ ሁለቱም ክለቦች ተመጣጣኝ የጨዋታ እንቅስቃሴን ቢያደርጉም ነገር ግን ግብ ሳይቆጠር ጨዋታዉን ድሬዳዋ ከተማ 3ለ0 አሸንፏል።

በዝናብ በታጀበዉ የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ተከታታይ ስድስተኛ ድሉን አሳክቷል !!

በተመጣጣኝ የጨዋታ ፉክክር አመሻሽ 12:00 ሰዓት ሲል በጀመረዉ ጨዋታ ምንም እንኳን በአጋማሹ በሜዳ ላይ እንቅሰቃሴ ጥሩ ፉክክር ቢደረግም ነገር ግን በሙከራ ረገድ በተቃራኒው ተቀዛቅዞ ተመልክተናል። በአብዝሀኛዉ የአጋማሹ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አንድም ተጠቃሽ ሙከራ ስንመለከት ከዘለቅን በኋላ በመጠናቀቂያዉ ላይ የአዳማ ከተማዉ ዮሴፍ ታረቀኝ ከቅጣት ምት ድንቅ ሙከራ አድርጎ አቡበከር ኑራ እንደምንም ኳሷን አውጥቷት ክለቦቹ ለእረፍት ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል።

ከዕረፍት መልስ ተጋግሎ በዝናብ ታጅቦ በቀጠለዉ ጨዋታ በ60ኛዉ ደቂቃ ላይ አብዱልከሪም ሞሐመድ ከቀኝ መስመር በኩል ከሚሊዮን ሰለሞን በተቀበለዉ ኳስ ድንቅ ሙከራ አድርጎ የነበረ ቢሆንም ኳሷ ግን ወደ ዉጭ ወጥታለች። ከዚች ሙከራ በኋላ በ63ተኛዉ ደቂቃ ላይ አቡበከር ሳኒ ላይ ጥፋት መሰራቱን ተከትሎ የተሰጠዉ ቅጣት ምት አምበሉ ሀይደር ሸረፋ ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል።

በዚህ ሂደት በቀጠለዉ ጨዋታ በመሐል የስታዲየሙ መብራት ጠፍቶ ጨዋታዉ ተቋርጦ ከቀጠለ በኋላ በ74ተኛዉ ደቂቃ ላይ ቻርልስ ሪቫኑ ድንቅ ሙከራ አድርጎ ግብ ጠባቂዉ አቡበከር ኑራ ሲያወጣበት በ75ተኛዉ ደቂቃ ላይ ግን መድኖች ሁለተኛ ግብ አስቆጥረዋል።በዚህም በተጠቀሰዉ ደቂቃ ከቀኝ መስመር በኩል አብዱልከሪም መሐመድ ያቀበለዉን ኳስ አለን ከይዋ ወደ ግብነት መቀየር ችሏል።

የጨዋታዉ ደቂቃ እየገፋ በሄደ ቁጥር ጫና ፈጥረዉ መጫት የቀጠሉት መድኖች በ77ተኛዉ ደቂቃ ላይ አብዲሳ ጀማል ከአቡበከር ሳኒ በተቀበለዉ ኳስ ሶስተኛ ግብ ማስቆጠር ችሏል። በ80ኛዉ ደቂቃ ላይ ዮሴፍ ታረቀኝ የመታዉን የቅጣት ምት ኳስ ጀሚል ያዕቆብ ወደ ግብነት በመቀየር ወደ ጨዋታዉ ቢመልስም በ86ተኛዉ ደቂቃ ላይ ግን አቡበከር ሳኒ ከማዕዘን የተሻገረን ኳስ ወደ ግብነት ቀይሮ ኢትዮጵያ መድንን 4ለ1 እንዲያሸንፉ አስችሏል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የአትሌት ምልመላና ምርጫ ላይ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አንድም ተሳትፎ የለውም ይሄ መታወቅ አለበት” ዶክተር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ / የኢት.ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት/ “ያለበቂ ክፍያ የሚሰሩ አሰልጣኞች አሉን ኢትዮጵያ ሀገራቸውን አስቀድመው ክብር ለኢትዮጵያ ባንዲራ በሚል እየሰሩ በመሆናቸው እናመሰግናለን” ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ / የኢት.አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት /
Next Article መቻል ከሻሸመኔ ከተማ እንዲሁም ባህርዳር ከተማ ከወላይታ ዲቻ ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት ደምድመዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድንን በአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ሩብ ፍጻሜ ለማድረስ እንደሚሰሩ አዲሱ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ተናገሩ።  

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
Qatar 2022 | የምንጊዜም ምርጡን የአለም ዋንጫ ያስመለክተን ይሆን?
የጨዋታ ዘገባ | ሰበታ ከተማ ሀዋሳን በማሸነፍ ወሳኝ የሜዳ ሶስት ነጥብ አሳካ
የጨዋታ ዘገባ | ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናክሮ ያስቀጠለበትን ዉጤት አስመዝግቧል።
በፕሪሜየር ሊጉ ሲዳማ ቡናና ወላይታ ድቻ ድል ሲቀናቸው ኢትዮጵያ ቡናና ደደቢት ነጥብ ተጋርተዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?