By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የአትሌት ምልመላና ምርጫ ላይ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አንድም ተሳትፎ የለውም ይሄ መታወቅ አለበት” ዶክተር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ / የኢት.ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት/ “ያለበቂ ክፍያ የሚሰሩ አሰልጣኞች አሉን ኢትዮጵያ ሀገራቸውን አስቀድመው ክብር ለኢትዮጵያ ባንዲራ በሚል እየሰሩ በመሆናቸው እናመሰግናለን” ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ / የኢት.አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት /
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንአትሌቲክስዜናዎች

የአትሌት ምልመላና ምርጫ ላይ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አንድም ተሳትፎ የለውም ይሄ መታወቅ አለበት” ዶክተር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ / የኢት.ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት/ “ያለበቂ ክፍያ የሚሰሩ አሰልጣኞች አሉን ኢትዮጵያ ሀገራቸውን አስቀድመው ክብር ለኢትዮጵያ ባንዲራ በሚል እየሰሩ በመሆናቸው እናመሰግናለን” ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ / የኢት.አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት /

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

ፈረንሳይ ፓሪስ በሚካሄደው የኦልምፒክ ውድድር 200ሺህ ዲያስፖራ በፓሪስ እንዲገኝ ጠንካራ ስራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኦሎመምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ዶክተር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ ተናገሩ።

ዛሬ ከቀትር በኋላ በማሪዮት ሆቴል በተሰጠ መግለጫ የፓሪስ ኦሎምፒክ የብሄራዊ ዝግጅት ኮሚቴ ዝግጅትን በተመለከተ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የአብይ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር አሸብር እንደተናገሩት
በአምሰተርዳም በተካሄደ የ2 ቀን ውድድር 30ሺህ ዲያስፖራ መገኘቱን በማየት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ጋር ተገኝተን ከነበሩት የዲያስፖራ አባላት ጋር ያደረግነውን ምክክር ታሳቢ አድርገን ጠንክረን እየሰራን ነው ሲሉ ገልጸዋል።

በፓሪስ ኦሎምፒክ ውጤታማ ለመሆን የሚያስችል ጠንካራ ስራ እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ዶክተር አሸብር ለስኬቱ የንግዱ ማህበረሰብ ድጋፍ እንደሚያደርግ ቃል ገብየቷል ክቡር ጠ/ሚ ዶክተር አቢይ አህመድ አትሌቶችን እየመሩ እንዲጎዙ የማድረግ ስራ እየሰራን ነው የሚነስቴር መስሪያ ቤቴቶች የሚዲያ ተቋማት የክልል መንግስታት በጋራ ከቡድኑ ጋር ለማስኬድ ከቡድኑ ጎን እንዲሆኑም ጥሪ አቀርባለሁ ሲሉ ተናግረዋል።

” የአትሌት ምልመላና ምርጫ ላይ የኦሎምፒክ ኮሚቴ አንድም ተሳትፎ የለውም ይሄ መታወቅ አለበት ያሉት ዶክተር አሸብር ቀነኒሳ በቀለን ወደ ውድድሩ እንዲመለስ ታግለን ጥረት አርገን ተሳክቶልናል አንድም አትሌት ለመጉዳት ብለን ያደረግነው ነገር የለም ያልተመረጡ አትሌቶች አንሰው የተመረጡ ደግሞ በጣም በልጠው አለመሆኑን ማዘወቅ አለባቸው ነገ የአለም ሻምፒዮን አለ ለዚያ ብንዘጋጅ ጥሩ ይመስለናል ሲሉም መልሰዋል።

- ማሰታውቂያ -

ከረዳት ኮሚሽነርጰ ደራርቱ ቱሉ ጋር ተፈጥሮ ስለነበረው ልዩነት ለቀረበው ጥያቄ ዶክተር አሸብር በሰጡት ምላሽ ፌዴሬሽኑና ስራ አስፈጻሚው የኦሎምፒክ ኮሚቴና ቦርዱ ረስተን እየሰራን አመት ያለፈውን ክስተት አሁን መጠየቅ ለምን አስፈለገ..? በጋራ ለአንድ አላማ እየተጋን እያለ ለምን ይህን እናስባለን ችግር እንዲፈጠር ለምንስ እንጣውልጋለን ለአንድ አላማ እየተጋን ነው በውስጣችሁ መጥፎ ሃሳብ ካለ ከውስጣችሁ አውጡት በማለት ምላሽ ሰጥተዋል።

“አሰልጣኞችን በተመለከተ ጥሩ ክፍያ የለም
መንግስት የክልል ተቋማት እንዲያግዙን እየሰራን ነው የአትሌቲክስ ፌዴሬሽንና የኦሎምፒክ ኮሚቴ ቦርድ በጋራ እየሰራን ችግር ሲከሰት እያረምን እየሰራን ስለሆነ ከእግዛዚአብር ርዳታ ጋር ውጤታማ የምንሆን ይመስለኛል” ያሉት ዶክተር አሸብር አሰልጣኝ እንደ አትሌቱ ለምን አይከፈለውም የሚለው ጥያቄ ትክክል ነው ነገር ግን የችግሩ ምንጭ ለበላይ አካል ጥናት የሚያቀርቡት ባለሙያዎች ልዩነት መፍጠራቸው ያመጡት ጣጣ ነው ይሄ መስተካከል አለበት የቀድሞ ጠ/ሚ ሃይለማሪያም ደሳለኝ በነበሩበት ጊዜ ወርቅ ላመጣ አትሌትና ለአሰልጣኙ እኩል ይከፈል ተብሎ ጥናቱን አጣመው ያስቀሩት ባለሙያዎች ናቸው
በእኛ እምነት ወርቅ ያመጣ አትሌትም ሆነ አሰልጣኙ እኩል ሊሸለሙ ይገባል መንግስት ሙሉ ድጋፍ ያደረጋል በናንተ በኩል ተግታችሁ በርትታችሁ ስሩ በዚህ በኩል ክፍተት ይመጣል ብላችሁ አትስጉ ሲሉ አሰልጣኞቹን መክረዋል።

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ በበኩሏ” ከሚያዚያ 28/2016 ጀምሮ ወደ 60 የሚጠጉ አትሌቶቹ ሆቴል ገብተው ልምምዳቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል አብይ ኮሚቴውም በሚገባ እየተከታተለ ነው ከዚያ ውጪ በ10 ሺህ ሜትር ወንድና ሴት በ1500 እና በ800 ወንድ አትሌቶች ሚኒማ እንዲያሟሉ በስፔን ማላጋ ውድድር ተዘጋጅቷል ስትል ተናግራለች።

በርግጥም የማዘውተሪያ ችግር አለ ችግሩ የሀገር ችግር እንደመሆኑ ተቻችለን ማለፍ ይጠበቅብናል ከዚያም ውጪ ፈረንሳይ ፓሪስ ላይ ለስልጠና የሚሆን ቦታ ብናገኝም አትሌቶችና አሰልጣኞች ከውድድሩ አየር የተነሳ እዚሁ እንሰልጥን በማለታቸው ቀርቷል’ ያለችው ረዳት ኮሚሽነሯ እውነት ነው ያለበቂ ክፍያ የሚሰሩ አሰልጣኞች አሉን እነሱ ኢትዮጵያ ሀገራቸውን አስቀድመው ክብር ለኢትዮጵያ ባንዲራ በሚል እየሰሩ በመሆናቸው እናመሰግናለን እንደ ጥሩ ዝግጅታችን ከእግዜር ጋር ውጤት ለማምጣት እንጥራለን ስትልም ተናግራለች። ስለ አሰልጣኝ ምርጫ የተገረችው ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ አትሌቶች በሚኒማ ሲመረጡ አሰልጣኞች ደግሞ ባስመረጡት አትሌት ብዛት ይመረጣሉ በማለት ምላሿን ሰጥታለች።

በዕለቱ የተገኘው አሰልጣኝ ረዳት ኮሚሽነር ሁሴን ሼቦ
ለኦሎምፒኩ ድል በሚመጥን ደረጃ ጠንክረን እየሰራን ነው እስካሁን ግን ምላሽ ያጣነው የሜዳ ችግር ነው በሜዳ ችግር ምክንያት በ 800 እና በ1500 ሚኒማ ያሟላ አትሌት የለንም”” ሲል ተናግሯል። የጀግኖች አትሌቶች አሰልጣኝ የውጪ አሰልጣኝ ቢሆን የሚያገኘው እውቅና ታላቅ እንደሚሆን እናውቃለን እኛ ሀገር ግን እውቅና አልተሰጠንም ያም ሆኖ ለሀገር ክብር ለህዝቧ ደስታ በእልህ በቁጭት እየሰራን ነው ውጤታማ ሆነን እንደምንመጣ ተስፋ እናደርጋለን” ሲል ተናግሯል።

በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ ለፓሪሱ ኦሎምፒክ ስኬት ጠንክረው እየሰሩ መሆኑን በመግለጽ መላው ህብረተሰብ ከጎናቸው እንዲቆም ጥሪ አድርገዋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ አምስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
Next Article ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን በሊጉ የሀያ ስድስተኛ ሳምንት መርሐግብር ወሳኝ ድል አሳክተዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ፈረሰኞቹ አጥቂ አስፈረሙ

fitsum Wadu By fitsum Wadu 6 months ago
ለሁለት ኢንተርናሽናል ኮታ 7 ኤሊት አርቢትሮች ተፋጠዋል
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያይተዋል። 
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
“የአሰልጣኝነት ሙያ ጅማሪዬ በማማሩ በስራዬ ላይ ከፍተኛ ተነሳሽነትን ፈጥሮብኛል” የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋች ፀጋዬ ወንድሙ /አግሮ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?