By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት አገባደዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችሀዋሳ ከተማሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት አገባደዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 3 years ago
Share
SHARE

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ23ተኛ ሳምንት መርሐግብር ሶስተኛ ዕለት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታቸዉን ያለ ግብ በአቻ ውጤት አጠናቀዋል።

በእኩል ሰላሳ አንድ ነጥብ በደረጃ ሰንጠረዡ ወገብ ላይ ተቀምጠዉ የዕለቱ ጨዋታቸውን ለማከናወን ወደ ሜዳ በገቡት የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ቀዳሚ የሚያደርጋቸዉን ግብ ለማስቆጠር እና የጨዋታዉ የበላይ ለመሆን ሲጥሩ በጨዋታዉ መባቻ ላይም ሀድያዎች ጥሩ የግብ ዕድል መፍጠር ችለዉ ነበር ፤ በዚህም ተመስገን ብርሀኑ ከብርሀኑ በቀለ የተቀበለዉን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ግብ ጠባቂዉ መሐመድ ሙንታሪ ኳሷን ወደ ዉጭ አውጥቶታል።

የመጨረሻ ተከላካዮቹን የሜዳዉ መሐል ድረስ አስጠግቶ ይጫወት የነበረዉን ሀድያ ሆሳዕና ለማጥቃት ለፈጣን የመስመር አጥቂዎቻቸዉ በሚልኳቸዉ ረጃጅም ኳሶች በጨዋታዉ ግብ ለማስቆጠር ሲጥሩ የነበሩት ሀይቆቹ በኤርትራዊው አጥቂ አሊ ሱለይማን እና ሙጅብ አማካኝነት በአጋማሽ ጥሩ ጥሩ የግብ ዕድሎችን መፍጠር ሲችሉ ተስተውሏል።

- ማሰታውቂያ -

በተለይ የመጀመሪያው አጋማሽ ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች በቀሩበት ወቅትም ሀይቆቹ በአብዱልባሲጥ አማካኝነት ድንቅ ሙከራን ማድረግ ቢችሉም በግብ ጠባቂዉ ፔፔ ሰይዶ አማካኝነት ኳሷ ግብ ከመሆን ከሽፋለች።

ከዕረፍት መልስ የተወሰደባቸውን ብልጫ ለመመለስ በሚል በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ቀይረዉ ወደ ሜዳ ያስገቡት ሀይቆቹ ነገር ግን ባሰቡት ልክ ያን ያህል ጥሩ ሲንቀሳቀሱ አልተስተዋለም። በተቃራኒው በመጠኑም ቢሆን ጥሩ የሚባል የመሐል ሜዳ ብልጫ የነበራቸዉ ነብሮቹ በሁለተኛዉ አጋማሽም ኳስ እና መረብን ለማገናኘት እንዲሁም ተጠቃሽ ሙከራም ለማድረግ ሲቸገሩ ተስተውሏል።

በዚህ ሂድት የቀጠለዉ እና ያን ያህል እምብዛም በሙከራ ያልታጀበዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታም በመደበኛዉ ዘጠና ደቂቃ እንዲሁም በጭማሪዉ አምስት ደቂቃም ግብ ስይቆጠርበት ጨዋታዉ 0ለ0 በሆነ አቻ ዉጤት ተገባዷል። ዉጤቱን ተከትሎም ሀዋሳ ከተማ በ32 ነጥብ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ፤ በተመሳሳይ በዕለቱ ጨዋታ አንድ ነጥብ ያሳካዉ ሀድያ ሆሳዕናም በ32 ነጥብ በግብ ክፍያ ተሽሎ አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ሶስት የቀይ ካርዶች በታዩበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና አሸንፏል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | መቻል የሊጉን መሪ ማሸነፍ ችሏል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ ቀናችን እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ
አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን ይዘናል

hatricksport team By hatricksport team 5 years ago
የጨዋታ ዘገባ | ጅማ አባጅፋር ወሳኝ ድል ቀንቶታል
የጨዋታ ዘገባ | ኮልፌ ቀራኒዮ ጣፋጭ ሶስት ነጥብ አሳክቷል
የጨዋታ ዘገባ | ወልቂጤና አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስረኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?