By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ሶስት የቀይ ካርዶች በታዩበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና አሸንፏል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ሶስት የቀይ ካርዶች በታዩበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና አሸንፏል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት የሶስትኛ ቀን ቀዳሚ መርሀግብር ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ መድኅንን 1 – 0 ረቷል ።

በኢትዮጵያ መድኅን በኩል በ22ኛው ሳምንት ኢትዮ ኤሌክትሪክን በረቱበት ጨዋታ ላይ በነበረው የመጀመሪያ አሰላለፍ ላይ ምንም ለውጥ ሳያደርጉ ወደ ሜዳ ሲገቡ በሲዳማ ቡና በኩልም በሳምንቱ ሀዋሳ ከተማን በረቱበት ጨዋታ ላይ ከነበረው ምርጥ አስራ አንድ ሁለት ለውጦችን በማድረግ በአማኑኤል አንዳለ እና ቡልቻ ሹራ ምትክ ደግፌ አለሙን እና ፊሊፕ አጄህን በቋሚ አሰላለፉ አካተዋል ።

ኢትዮጵያ መድኅን ከመሪዎቸለ ላለመራቅ ሲዳማ ቡና ደግሞ ከወራጅነት ስጋት እፎይታን ለማግኘት ሶስጥ ነጥቡን ፈልገው በገቡበት ጨዋታ በጨዋታው ጅማሬ ገና በአምስተኛው ደቂቃ ላይ ፊሊፕ አጄህ ለሲዳማ ቡና ግብ አስቆጥሯል ።

አጥቂው ከፍሬው ሰለሞን የደረሰውን ኳሶ ተጠቅሞ ኳስ እና መረብነ አገናኝቷል ።

- ማሰታውቂያ -

በቀጣዮቹ የመጀመሪያ አጋማሽ ደቂቃዎች በሁለቱም በኩል ወደ ፊት ደርሶ የተገጣሚን የኋላ መስመር ለመፈተን ጥረቶች ቢደረጉም ያን ያህል ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን ማድረግ አልቻሉም ።

በ24ኛው ደቂቃ ላይ ይገዙ ቦጋለ ከቅጣቱ ምት በቀጥታ ወደ ግብ የመታው እና በኢትዮጵያ መድኅኑ ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑሪ የተመለሰው ኳስ የሲዳማ ቡና ሌላኛው የግብ ሙከራ ነበር ።

በኢትዮጵያ መድኅን በኩል በተለያዩ አማራጮች ወደ ሲዳማ ቡና ሳጥን ለመግባት የተደረጉት ጥረቶች በሲዳማ ቡና ተከላካዮች በተደጋጋሚ ይጨናገፉ ነበር ።

በአጋማሹ የመጨረሻ ደቂቃዎች ላይ ባሲሱ ኡመር ከቅጣት ምት ወደ ግብ ክልል ያሻገረው እና ሀቢብ አግኝቶ ያልተጠቀመበት ኳስ ለአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሀይሌው ቡድን አስቆጪ አጋጣሚ ነበር ።

የሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በበርካታ ውዝግቦች የታጀበ እና ሶስት የቀይ ካርዶች የታዩበት ነበር ።

የሁለተኛው አጋማሽ ከተጀመረ አስር ደቂቃዎች በኋላ የኢትዮጵያ መድኅኑ እና የቀድሞው የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ በኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ውሳኔ የቀይ ካርድ ተመልክተዋል ።

ከአሰልጣኙ የቀይ ካርድ በኋላ ብዙም ሳይቆይት በመጀመሪያው አጋማሽ ቻላቸውን ተክቶ ወደ ሜዳ የገባው ኪቲካ ጀማ የቀይ ካርድ ተመልክቷል ።

በቀጣዮቹ ደቂቃዎች ላይ በአንፃራዊነት ሲዳማ ቡናዎች ከተጋጣሚያቸው በተሻለ የግብ ዕድሎችን መፍጠር ችለዋል ። በተለይም ፊት መስመሩን የሚመሩት ይገዙ ቦጋለ እና ፊሊፕ አጄህ ያመከኗቸው ኳሶች ምናልባትም የሲዳማ ቡናን መሪነት ከፍ ማድረግ የሚችሉ ነበሩ ።

በኢትዮጵያ መድኅን በኩል ግብ ለማስቆጠር የሚደረጉት ጥረቶች በሶስተኛው የሜዳ ክፍል ላይ ሲደርሱ ድክመቶች ነበሩባቸው ። በዚህም መክበብ ደገፉን የፈተኑ የግብ ዕድሎችን ለመፍጠር ተቸግረዋል ።

በሲዳማ ቡና በኩል የመሀል ክፍሉን በአስደናቂ መልኩ ሲመራ የነበረው ሙሉቀን አዲሱ በባሲሩ ኡመር እና ቴዎድሮስ ተስፋዬ ላይ በሰራቸው ጥፋቶች በሁለተኛ የቢጫ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል ።

በመጨረሻም ሲዳማ ቡና በ1 – 0 ውጤት ከጨዋታው ሙሉ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል ።

ውጤቱን ተከትሎ ሲዳማ ቡና ነጥቡን 27 በማድረስ ወደ 12ኛ ደረጃ ከፍ ሲል ኢትዮጵያ መድኅን በ41 ነጥቦች በነበረበት 3ኛ ደረጃ ላይ ይቆያል ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ድሬዳዋ ከተማ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል !!
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት አገባደዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግዜናዎች

የከፍተኛ ሊግ ወድድር የኦንላይን ቀጥታ ስርጭት ሲያገኝ የተሳታፊ ቁጥርን በሒደት ለመቀነስም ውሳኔ ተላልፏል

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 3 years ago
ለገጣፎ ለገዳዲ “ሊግ ኩባንያ ራሱን እንደ ፌዴሬሽን እየቆጠረ ነው” ሲል ከሰሰ።
ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዲያ ሆሳዕና | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ከዋልያዎቹ ከደቡብ አፍሪካ ጋር ላለባቸው ጨዋታ ዝግጅት የተጠሩት 25 ተጨዋቾች ተሰባስበዋል።
​ታዋቂው የስፖርት ጋዜጠኛ አረፈ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?