By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ገ/መድህን ሃይሌ የዋሊያዎቹ አለቃ ሆኖ ተሹሟል….
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

አሰልጣኝ ገ/መድህን ሃይሌ የዋሊያዎቹ አለቃ ሆኖ ተሹሟል….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

መድንን ውጤታማ ያደረጉት አሰልጣኝ ገ/መድን ሃይሌ አዲሱ የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ ሆኖ ተሹሟል ።

አሰልጣኙ ከፌዴሬሽኑ ጋር በተስማሙት መሰረት የአንድ አመት ውል የፈረሙ ሲሆን ከ250 ሺህ የተጣራ ደመወዝ ጋር የስልክ ፣ የነዳጅ ፣ የማትጊያ ፣ የህክምና ወጪ የሚቻል ይሆናል ። ከዚህም ውጪ የውጪ ጉዞ በቢዝነስ ክላስ የሚያዝለት ሲሆን ራስን የማብቃት አላማ ያለው የትምህርት ወጪውን ፌዴሬሽኑ የሚሸፍን ይሆናል።

በጉዳዩ ዙሪያ ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ ባህሩ ጥላሁን እንደተናገሩት የቀድሞ አሰልጣኝ ከተሰናበቱ በኋላ የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ቀጣዩ አሰልጣኝ ገብረ መድን ሃይሌ እንዲሆን በሙሉ ድምጽ ውሳኔ ያስተላለፈው የዛሬ 5 ወር አካባቢ ነው አምና ደግሞ መድን ለዋንጫ እየተፎካከረ ስለነበር አሰልጣኙን ለማናገር አልተቻለም ከክለቡ መድን ጋር ስናወራ ቆይተን ክለቡ የያዘው ፕሮጀክት ሰፊ በመሆኑ እዚያ እየሰራ ብሄራዊ ቡድነን እንዲይዝ አናግረን ተስማምተናል” ሲሉ አስረድተዋል።

- ማሰታውቂያ -

ዋና ስራ አስፈጻሚው እንዳሉት ” አሰልጣኙ ጠንካራና ተፍካካሪ ለቻን ፣ ለአፍሪካና የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ላይ ውጤታማ ቡድን መፍጠር ..አጭርና ረጅም እቅድና ሪፖርት ማቅረብ ይጠበቅበታል የሁለቱም ወገኖች ውል ሲቋረጥ በሁለቱም ስምምነት ፣ መለያየቱን ፌዴሬሽኑ ከፈለገ ለአሰልጣኙ የ5 ወር ደመወዝ መክፈል
በተቃራኒው አሰልጣኙ መለያየት ከፈለጉ 5 ወር ከፍለው እንዲወጡ ተስማምተናል” ሲሉ ውሉን አብራርተዋል።

አሰልጣኙ ገ/መድን ሃይሌ በበኩላቸው “ስድስት አመት ቢያልፈውም አሁን ወደሃላፊነት ስመጣ ለ2ኛ ጊዜ ነው… ከተጫዋችነት እስከ አሰልጣኝነት የሰራሁበት ይህን ሃላፊነቱን በደስታ ተቀብያለሁ ቡድናችን በፈጣን እንቅስቃሴ ውስጥ የመጫወት አቅም ያንሰዋል በዚህ ድክመት ላይ አተኩረን የምንሰራ ይሆናል ባለው ፕሮግራም መሠረት ስራዬን ዛሬ ጀምሬ የምሰራ ይሆናል..ለውድድሩ የሚሆኑ ተጨዋቾች ስም ዛሬ ማታ ይፋ ይደረግና ሆቴል ገብተው እሁድ ልምምድ የሚጀምሩ ይሆናል” ሲል ተናግሯል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን 15ተኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በዛሬዉ ዕለት ተካሂዷል !
Next Article የዋሊያዎቹ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎች 180 ሺህ ዶላር ተሸጡ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

✍ሉሲዎቹ በግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በኬንያ 3-2 ተሸንፋው ከሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ውጪ ሆነዋል፡፡

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል
ይገዙ ቦጋለ ቅጣት ተጥሎበታል !!
የምንተስኖት አሎ የመጀመሪያ ቀን የቱርክ ሙከራ
የጨዋታ ዘገባ | የጣና ሞገዶቹ አመቱን በድል አገባደዋል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?