By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ዓመቱን በድል ጀምረዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ዓመቱን በድል ጀምረዋል

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 2 years ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ቀዳሚ ጨዋታ የአምና ሻምፕየኑ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልቂጤ ከተማን 4 – 1 በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን በድል ጀምሯል ።

በጨዋታው በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታው ቅዱስ ጊዮርጊስ በኩል ፋሲል ገብረሚካኤል ፣ ሄኖክ አዱኛ ፣ ፍሪምፖንግ ሜንሱህ ፣ አማኑኤል ተርፉ ፣ ረመዳን የሱፍ ፣ ናትናኤል ዘለቀ ፣ ፍሪምፖንግ ክዋሜ ፣ ዳዊት ተፈራ ፣ አቤል ያለው ፣ ተገኑ ተሾመና አማኑኤል ኤርቦ በምርጥ 11 ተካተዋል ።

 

በአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ወልቂጤ ከተማ በኩል መሳይ አያኖ ፣ ወንድማገኝ ማዕረግ ፣ በቃሉ ገነነ ፣ ተስፋዬ መላኩ ፣ ሄኖክ ኢሳይያስ ፣ ዳንኤል ደምሴ ፣ ጌቱ ሀይለማርያም ፣ ሳምሶን ጥላሁን ፣ ጋዲሳ መብራቴ ፣ አቡበከር ሳኒና ስንታየሁ መንግስቱ በመጀመሪያው አሰላለፍ ተካተው ጨዋታውን ጀምረዋል ።

- ማሰታውቂያ -

ገና ከጅምሩ ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ በታየበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊሶች ጎል ለማስቆጠር ወደ ፊት ለፊት አዘንብሎ በመጫወት የተሻሉ የነበረ ሲሆን ወልቂጤ ከተማዎችም በበኩላቸዉ ለጎል የቀረበ ኳስ መሞከር ችለዋል።

ጨዋታዉ በተጀመረ በ20ኛዉ ደቂቃ የወልቂጤዉ ዳንኤል ደምሴ በእራሱ ላይ ጎል አስቆጥሮ ቅዱስ ጊዮርጊሶች መሪ መሆን ችለዋል።

ጨዋታዉ በፈረሰኞቹ የ1 – 0 መሪነት ለ11 ደቂቃ ያህል ብቻ መቀጠል የቻለ ሲሆን የወልቂጤ ከተማው ስንታየሁ መንግሥቱ የቅዱስ ጊዮርጊስን ስህተት በመጠቀም በ31ኛዉ ደቂቃ ጎል አስቆጥሮ የጨዋታውን ውጤት ወደ አቻት መልሶታል።

ጎሉ ከተቆጠረ በኋላ በሁለቱም ቡድኖች በኩል እምብዛም ለጎል የቀረበ ሙከራ ሳይደረግ የመጀመሪያው አጋማሽ በ1-1 አቻ ዉጤት ተጠናቋል።

ከእረፍት መልስ ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከመጀመሪያው አጋማሽ በብዙ ረገድ የተሻለ አጨዋወት ይዘዉ ወደ ሜዳ የቀረቡ ሲሆን ገና ከጅምሩ የወልቂጤዎቹን የግብ ክልል የፈተኑ ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ማድረግ ችለዋል።

ፈረሰኞቹ ተደጋጋሚ ለጎል የቀረበ ሙከራ ማድረግ ከቻሉ በኋላ በ57ኛዉ ደቂቃ በአማኑኤል ኤርቦ በኩል ዳግም መሪ መሆን የቻሉበትን ጎል አስቆጥረዋል።

ጨዋታዉ በ2-1 በጊዮርጊሶች መሪነት ቀጥሎ በ74ኛዉ ደቂቃ ፈረሰኞቹ ያገኙትን የቅጣት ምት ኳስ አቤል ያለዉ በግሩም ሁኔታ አስቆጥሮ ፈረሰኞቹ መሪ መሆን የቻሉበትን ዉጤት ወደ 3-1 ከፍ አድርጓል።

ወልቂጤዎች የተወሰደባቸዉን የጨዋታ ብልጫ ለማስመለስ ጥረት አድርገዉ ለመጫወት ቢሞክሩም ነገር ግን ሳይሳካላቸዉ ቀርቶ በ87ኛዉ ደቂቃ ተገኑ ተሾመ ለፈረሰኞቹ አራተኛዉን ጎል አስቆጥሮ ጨዋታዉ በፈረሰኞቹ 4-1 በሆነ ዉጤት አሸናፊነት ተጠናቋል።

በሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በመጪው አርብ ጥቅምት 2 በ9:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሀምበሪቾ ዱራሜ ሲጫወት በተከታዩ ቀን ቅዳሜ ጥቅምት 3 በተመሳሳይ ሰዓት ወልቂጤ ከተማ ከሲዳማ ቡና ጋር ጨዋታውን ያደርጋል ።

 

 

 

 

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ስድስት ግቦች በተስተናገዱበት ጨዋታ ሀይቆቹና ዓፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
Next Article ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | የኢትዮጵያ ቡና እና የፋሲል ከነማ ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤቶ ተጠናቋል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
ሊግ ኩባንያ ለሀድያ ሆሳዕና ሊሰጥ የነበረውን ክፍያ በፍ/ቤት ትዕዛዝ አገደ
አስተያየት | ጅማ አባጅፋር 2-1 ድሬዳዋ ከተማ
የጨዋታ ሪፓርት|ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኤስፔራንስ ነጥብ ተጋርተው ወጠዋል
​የሊጉ መሪዎች ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?