By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል።
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችሲዳማ ቡና

ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 2 years ago
Share
SHARE

 

ቅድመ ዝግጅታቸዉን በሀዋሳ ከተማ እየሰሩ ቆይተዉ ለ2016 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዉድድር ዘመን በአዳማ ከተማ የሚገኙት ሲዳማ ቡናዎች ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል።

በዚህም መሰረት ሲዳማ ቡናዎች የቀድሞ ተጫዋቻቸዉን ሀብታሙ ገዛሀኝን እና ገዛኸኝ ባልጉዳን ወደ ስብስባቸዉ ቀላቅለዋል።

- ማሰታውቂያ -

ሀብታሙ ገዛኸኝ ያለፈዉን የዉድድር ዓመት ከፋሲል ከተማ ጋር ማሳለፍ የቻለ ሲሆን እንዲሁም ለ2016 ዓ.ም የዉድድር ዘመን ቅድመ ዝግጅቱን ከአፄዎቹ ጋር እየሰራ የቆየ ቢሆንም የአንድ አመት ቀሪ ኮንትራት እያለዉ ከክለቡ ጋር በስምምነት በመለያየት ፊርማዉን ለቀድሞ ክለቡ ለሲዳማ ቡና አኑሯል።

እንዲሁም ወደ ሲዳማ ቡና ለመግባት በሙከራ ላይ የነበረዉ የቀድሞዉ የመቻል ስፖርት ክለብ ተጫዋች የነበረዉ ገዛኸኝ ባልጉዳ ክለቡን የተቀላቀለ ሁለተኛው ተጫዋች ሆኗል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ዓመቱን በድል ጀምረዋል
Next Article የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አንደኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የሰባተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 1 year ago
ኤልፓ እና ብርቱካናማዎቹ ወሳኝ ድል አስመዝገበዋል
የእግርኳስ ፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴዶ/ር አያሌው ጥላሁንን አሰናበተ::አዲስ ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ሰየመ
የጨዋታ ዘገባ | ኦሴይ ማውሊ በተጨማሪ ሰዓት ያስቆጠራት ድንቅ የመቀስ ምት ባህር ዳር ከተማን አሸናፊ አድርጋለች
ሪፖርት | ወልዋሎ ከ ጅማ ከባጅፋር ያገናኘው የሳምንቱ መዝጊያ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?