ፋሲል ከነማ በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት አስፈርሞት ከነበረዉ ጋምቢያዊ ዜግነት ያለውን የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ጋራይ ጆፍ ጋር በስምምነት ተለያይቷል።
ባለፉት ሶስት ወራት ያህል የፋሲል ከነማ ቤት ቆይታዉ የነበረዉ አጥቂዉ በተፈለገዉ መጠን ዉጤታማ መሆን ባለመቻሉ ምክንያት ክለቡ ከተጫዋቹ ጋር ስምምነት መለያየቱን ይፋ አድርጓል።
ፋሲል ከነማ በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት አስፈርሞት ከነበረዉ ጋምቢያዊ ዜግነት ያለውን የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ጋራይ ጆፍ ጋር በስምምነት ተለያይቷል።
ባለፉት ሶስት ወራት ያህል የፋሲል ከነማ ቤት ቆይታዉ የነበረዉ አጥቂዉ በተፈለገዉ መጠን ዉጤታማ መሆን ባለመቻሉ ምክንያት ክለቡ ከተጫዋቹ ጋር ስምምነት መለያየቱን ይፋ አድርጓል።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account