By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 2 years ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከስድስተኛው ሳምንት ጀምሮ ያሉ ጨዋታዎች ከነገ ጀምሮ እንደሚደረጉ ይታወቃል ።

በውድድሩ አመቱ የመጀመሪያ ሳምንታት ከተደረጉ ጨዋታዎች መካከል አብዛኛዎቹ የዲኤስቲቪ የቀጥታ ስርጭት አለማግኘታቸው ብዙ ቅሬታዎችን መፍጠሩም አይዘነጋም ።

የሊግ አክስዮን ማህበሩ አስቀድሞ ከስድስተኛ ሳምንት ጀምሮ ያሉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደሚያገኙ ገልፆ የነበረ ሲሆን ከደቂቃዎች በፊት ይፋ ባደረገው መረጃም ከነገ ጀምሮ የሚደረጉት ጨዋታዎች በዲኤስቲቪ ሱፐርስፖርት በቀጥታ እንደሚተላለፉ አሳውቋል ።

- ማሰታውቂያ -

የሊግ አክስዮን ማህበሩ ከሱፐር ስፖርት ጋር ያለው ስምምነት በውድድር ዓመቱ 180 ጨዋታዎችን ለማስተላለፍ መሆኑንን የገለፀ ሲሆን ከነዚህም ስምንት ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ማግኘተታቸውን ተከትሎ በቀጣይ ከሚደረጉ 200 ጨዋታዎች 172 በቀጥታ ይተላለፋሉ ብሏል ።

በተጨማሪም ሰው ሰራሽ አስተውህሎትን(Artificial Intellignece) ቴክኖሎጂን በመጠቀም ከስምምነቱ ውጪ ያሉ ጨዋታዎችን ለማስተላለፍ አክሰዮን ማህበሩ ከሱፐርስፖርት ጋር በመነጋገር ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል ።

በሊጉ የስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ ከቀን 9:00 ጀምሮ ድሬዳዋ ከተማ ከወላይታ ድቻ እንዲሁም ከአመሻሽ 12:00 ጀምሮ ሀምበሪቾ ዱራሜ ከፋሲል ከነማ ይጫወታሉ ።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….
Next Article የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችኢንተርሚዲየሪ

የኢትዮጵያ ፉትቦለርስ ኢንተርሚዲየሪ ተመሰረተ !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
የ2010 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/
በ2010 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መክፈቻ ጨዋታ ወልድያ ከተማ እና ጅማ አባጅፋር ድል ቀንቷቸዋል፡፡
ሪፖርት | ሃዋሳ ከተማ በመስፍን ታፈሰ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን እሸነፈ
” ከአቡበከር ናስር ውጪ ለእኔ ምርጥ ተጫዋች የለም “ሚኪያስ መኮነን /ኢትዮጵያ ቡና/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?