By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከሁሉ ስፖርት ጋር የአጋርነት ስምምነት ፈፅሟል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከሁሉ ስፖርት ጋር የአጋርነት ስምምነት ፈፅሟል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ላለፉት ሶስት አመታት ቤትኪንግ ከተሰኘዉ አቋማሪ ድርጅት ጋር በጋራ አብሮ ሲሰራ የነበረዉ እና ከወራት በፊት ደግሞ በጋራ ስምምነት ዉሉን ያፈረሰዉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አሁን ደግሞ ከሁሉ ስፖርት አቋማሪ ድርጅት ጋር አዲስ የአጋርነት ስምምነት ፈፅሟል።

በዚህም በሁለቱ አካላት መካከል ከተደረሱት ስምምነቶች መሀል ለሚቀጥሉት ሁለት አመታት በዉድድሩ ላይ ክለቦች ጨዋታቸውን የሚያደርጉት በሁሉ ስፖርት በተዘጋጀችዉ ኳስ ሲሆን በተጨማሪም በጨዋታ ዕለት ለሚኖሩ የውድድር አመራሮች ፣ ኳስ አቀባዮች ፣ የሚዲያ ባለሙያዎች እና መሰል አካላቶች የሚጠቀሟቸዉ ግብአቶች ማለትም ትጥቆች ከሁሉ ስፖርት የተዘጋጁ እንደሚሆን ተገልጿል።

ከዚህ በተጨማሪም ሁሉ ስፖርት በገንዘብ አምስት ሚሊየን ብር እንዲሁም በአይነት ስድስት ሚሊየን ብር በድምር አስራ አንድ ሚሊየን ብር ለሁለት አመታት ለአክሲዮን ማህበሩ እንደሚከፍል ቦሌ አካባቢ በሚገኘዉ ራማዳ ሆቴል በተከናወነዉ ስምምነት ላይ ተገልጿል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሶስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
Next Article የሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ለምን ተቋረጠ … ?

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችአዳማ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | የወላይታ ድቻ እና አዳማ ከነማ ጨዋታ ያለ ግብ አቻ ተጠናቋል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
በኮንፌደረሽን ካኘ መከላከያ ያንግ ስፖርት አካዳሚን ይገጥማል
​ኢትዮጵያ የ2018 የቻን አፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ጥያቄ አላቀረብኩም አለች
ሀትሪክ ስፖርት በነገው እትም ባለቀለሟ፣ ተወዳጇ እና ሳምንታዊዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገም የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ ዘገባዎችን ይዛሎት ለንባብ ትቀርባለች፡፡
የ2013 ፕሪሚየር ሊግ ጅማሮ ዙሪያ ግምገማ እየተካሄደ ነው በዝግ ይካሄዳል… በቴሌቬዥን ይተላለፋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?