By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የአመቱ ምርጦች ታውቀዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የአመቱ ምርጦች ታውቀዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 3 years ago
Share
SHARE

የ2015 አመት የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የአመቱ ምርጦች ዛሬ ምሽት በሀያት ሪጀንሲ በርካታ የስፖርቱ እና እግርኳሱ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም የቀድሞ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች በተገኙበት የእውቅናና የሽልማት መርሐግብር ተከናውኗል።

በዚህም መሰረት የአዳማ ከተማው የፊት መስመር ተጨዋች ዮሴፍ ታረቀኝ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ2015 ዓመት የአመቱ ምርጥ ወጣት ተጨዋች በመባል መመረጥ ችሏል።

በተጨማሪም የኢትዮጵያ መድኑ ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑራ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ2015 ዓመት የአመቱ ምርጥ ግብ ጠባቂ በመባል ሲመረጥ ፤ የቀድሞዉ የቅዱስ ጊዮርጊስ የፊት መስመር ተጫዋች ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ ደግሞ በ25 ጎሎች የውድድር አመቱ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመባል ሽልማቱን በተወካዩ አማካኝነት ተቀብሏል።

- ማሰታውቂያ -

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የ2015 የአመት የፈረሰኞቹ አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የአመቱ ምርጥ አሰልጣኝ በመባል ሲመረጥ ፤ አመቱ ምርጥ ዳኛ በመባል ቢኒያም ወርቅአገኘሁ ሲመረጡ ምርጥ ረዳት በመሆን ደግሞ ትግል ግዛው መመረጥ ችሏል ።

በመጨረሻም የቅዱስ ጊዮርጊሱ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ቢኒያም በላይ የውድድር አመቱ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምርጥ ተጫዋች በመባል መመረጥ ሲችል ፤ 210 ሺህ ብር እና የዋንጫ ሽልማትም ከአዘጋጆቹ ተሸልሟል ።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ሻሸመኔ ከተማዎች ዝግጅት የሚጀምሩበት እለት ታዉቋል።
Next Article በሴቶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቀቁ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችድሬዳዋ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ፋሲል ከነማ ወደ ድል ተመልሷል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
ኢትዮጵያ ቡና በትናንቱ ጨዋታ ዙሪያ የቅሬታ ደብዳቤ ለሊጉ አስተዳደር አስገብቷል
የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ጉዳይ ዕልባት አላገኘም፤ቴክኒክና ልማት ምርጫውን ቢያጠናቅቅም ፌዴሬሽኑ እስከአሁን ምርጫውን አላፀደቀውም
ባምላክ ተሰማ አርብ የሚካሄደውን የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ጨዋታን እንዲመሩ ተመርጠዋል።
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?