By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢት.ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዳኞች ታውቀዋል
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢት.ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዳኞች ታውቀዋል

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 10 months ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ ለ14ኛ ሳምንት የሊጉ መርሃግብር በዳኝነት የተመደቡትን 16 ዳኞች ይፋ አድርጓል።

በዚህ መሰረት በመሃል ዳኝነት የተመረጡት 10 ዳኞች ኢንተ.አርቢትር በዓምላክ ተሰማ፣ ኢንተ.አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩ፣ ኢንተ.አርቢትር ለማ ንጉሴ ፣ ፌዴራል አርቢትር ተካልኝ ለማ፣ ፌዴራል አርቢትር ባህሩ ተካ፣ ፌዴራል አርቢትር ተከተል ተሾመ፣ ፌዴራል አርቢትር ዮናስ ካሳሁንና
ፌዴራል አርቢትር ሄኖክ አበበ መሆናቸው ታውቋል።

በረዳት ዳኝነት የተመረጡት ደግሞ ኢንተ. ረዳት አርቢትር
ትግል ግዛው፣ ኢንተ. ረዳት አርቢትር ተመስገን ሳሙኤል፣
ኢንተ. ረዳት አርቢትር ሙስጠፋ መኪ፣ ፌዴራል .ረዳት አርቢትር አሸብር ታፈሰ፣ ፌዴራል ረዳት አርቢትር ኤፍሬም ሃ/ማሪያም፣ ፌዴ. ረዳት አርቢትር ሲራጅ ኑርበገን፣ ፌዴራል ረዳት አርቢትር ሙሉነህ በዳዳና ፌዴራል ረዳት አርቢትር ሸረፈዲን አልፈኪን መሆናቸው ታውቋል። 16ቱ አርቡትሮች ዛሬ ተጠቃለው ድሬዳዋ ይገባሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን አወዳዳሪ አካሉ ከዳኞች ኮሚቴ ከተወከለው ባለሙያ ጋር በመሆን ከ16ቱ ዳኞች ጨዋታዎችን የሚመሩትን አርቢትሮች ይመድባሉ ተብሎም ይጠበቃል

ሊግ ኩባንያው ባወጣው መርሃግብር መሠረት ውድድሩ ነገ የሚቀጥል ሲሆን ከቀኑ 10 እና ከምሽቱ 1 ሰዓት ጨዋታዎቹ በድሬዳዋ የሚካሄዱ መሆናቸው ታውቋል። ሃሙስ ኢትዮጵያ መድን ከአዳማ ከተማ ድሬዳዋ ከተማ ከአርባምንጭ ከተማ፣ ዓርብ ሀዋሳ ከተማ ከባህርዳር ከተማ ፋሲል ከነማ ከኢትዮ.ኤሌክትሪክ፣ ቅዳሜ ሲዳማ ቡና ከገጣፎ ለገዳዲ ቅ/ ጊዮርጊስ ከሀድያ ሆሳዕና ፣ እሁድ መቻል ከኢትዮጵያ.ቡና ወልቂጤ ከተማ ከወላይታ ድቻ ይጫወታሉ።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ አጭር የህይወት ታሪክ
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ መድኅን እና አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር ግምገማ የተነሱት ጉዳዮች

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 4 years ago
ሻሸመኔ ከተማ ከዝውውር ታገደ
ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | የፈረሰኞቹ ደካማ የአፍሪካ መድረክ ጉዞ ጎንጎ ላይ ተቋጭቷል
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
“ወልዋሎን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳለፋችን፤ ከመቀሌ ከተማም በላይ ሆነን በመቀመጣችን ተደስተናል”አላማንታ (ማሪዮ)
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?