By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ስምንተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ! እና 29ኛ ሳምንት የፕሮግራም ለውጥ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ስምንተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ! እና 29ኛ ሳምንት የፕሮግራም ለውጥ

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 2 years ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ሰኔ 17 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል።

በሳምንቱ መርሃ ግብር በተደረጉ ጨዋታዎች አምስት በመሸናነፍ ቀሪ ሶስቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ 26 ጎሎች በ23 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 31 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ አንድ ቀይ ካርድ ተመዝግቧል።

በሳምንቱ በአስራ አንድ ተጫዋቾች ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፏል። ኬን ሳይዲ(ሻሸመኔ ከተማ)፣ የዓብስራ ሙሉጌታ(ሻሸመኔ ከተማ)፣ ማይክል ኔልሰን(ሻሸመኔ ከተማ)፣ ፍሬው ሰለሞን(ባህርዳር ከተማ)፣ ዮሴፍ ታረቀኝ(አዳማ ከተማ)፣ አብዱልከሪም መሐመድ(ኢትዮጵያ መድን) እና ከነአን ማርክነህ(መቻል) በአምስት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቀቂያ ካርድ በመመልከታቸው ለፈፀሙት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍሉ ፥ ወጋየሁ ቡርቃ(ሻሸመኔ ከተማ) እና ብርሀኑ በቀለ(ሲዳማ ቡና) በ10 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ በመመልከታቸው  በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 2 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 2000 /ሁለት ሺህ/ እንዲከፍሉ፥ ሲሞን ፒተር(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) የተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/እንዲከፍል እንዲሁም ሚሊዮን ሰለሞን(ኢትዮጵያ መድን ተጫዋች) የ28ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ የተጋጣሚ ቡድን ተጫዋች ላይ ምራቁን ስለመትፋቱ ሪፖርት ቀርቦበት ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል መሰረት 6/ስድስት/ ጨዋታ እንዲታገድና ብር 3000/ሶስት ሺ/ እንዲከፍል ተወስኗል።

ሻሸመኔ ከተማ ከፋሲል ከነማ ጋር ባደረገው ጨዋታ የሻሸመኔ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት ማይክል ኔልሰን ፣ ኬን ሳይዲ ፣ የዓብስራ ሙሉጌታ ፣ ወጋየሁ ቡርቃ ፣ ሁዛፍ አሊ እና እዮብ ገ/ማርያም በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል ተወስኗል፡፡ አቶ ጥጋቡ ትኩበት(የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ክለብ ሰራተኛ) ሲዳማ ቡና ከ መቻል ግጥሚያቸውን በሚያከናውኑበት ወቅት የእለቱ የጨዋታ ታዛቢን ስራቸውን እንዳይሰሩ በተደጋጋሚ በመጮህ ስለመረበሻቸው እና በጥበቃ ሀይል ከቦታው እንዲነሱ ስለመደረጋቸው ሪፖርት የቀርበባቸው ግለሰቡ በፈጸሙት ጥፋት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ደንብ መሰረት የ29ኛና 30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ግጥሚያዎችን ስታድየም ገብተው እንዳይመለከቱ እንዲታገዱ ተወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

የፕሮግራም ለውጥ

በ29ኛ የውድድር ሳምንት ከሚደረጉት ግጥሚያዎች መካከል
1. ሻሸመኔ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እሁድ ሰኔ 23 2016 በ 9:00 ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታድየም
2. ሀምበሪቾ ከ ወልቂጤ ከተማ እሁድ ሰኔ 23 2016 በ 9:00 ሰዓት በሀዋሳ አርተፊሻል ሜዳ
3.አዳማ ከተማ ከ መቻል እሁድ ሰኔ 23 2016 በ 12:00 ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታድየም
እንዲደረጉ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አቻ ሲለያይ ፤ ሀምበሪቾ ዱራሜም ባደገበት አመት ከሊጉ የወረደበትን ዉጤት አስመዝግቧል !!
Next Article ባህርዳር ከተማ ከሀዋሳ ከተማ ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ ሲዳማ ቡናም ወደ አሸናፊነት መመለስ የቻለበትን ዉጤት አስመዝግቧል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ 21ኛ ሳምንት ጨዋታ የቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ/livescore

ሔኖክ አብርሃም By ሔኖክ አብርሃም 9 years ago
ድሬዳዋ ከተማ በአሸናፊነት ግስጋሴው ቀጥሏል
ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ የአሰልጣኝ ቅጥር አውጥቷል !
ኤርሚያስ በላይ ደቡብ ፖሊስን ተቀላቀለ
“በሁለተኛው ዙሩ ከአንደኛው ዙር የተሻለውን ጅማ አባጅፋር እንደምታዩት ተስፋ አለኝ” ተመስገን ደረሰ /ጅማ አባጅፋር /
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?